ወይዘሮ አዳነች አቤቤና አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሾላ ወተት ማቀነባበሪያ ማስፋፊያን መረቁ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሾላ ወተት ማቀነባበሪያ ማስፋፊያን መረቁ፡፡
ሾላ ወተት በ66 ሚሊየን ብር ወደ ግል ከዞረ በኋላ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 40…