Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ከቀዳሚዎቹ የካንሳር ሃኪሞች አንዱ የነበሩት ዶ/ር አይናለም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በካንሰር ህክምና ዘርፍ በማግልገል ቀዳሚ የነበሩት ዶክተር አይናለም አብርሃ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመምህርነት እና በካንሰር ሕክምና ዘርፍ ያገለግሉ የነበሩት ዶክተር አይናለም አብርሃ…

ዩ ኤስ አይ ዲ በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 152 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) በትግራይ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 152 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ይህም ድርጅቱ በትግራይ ክልል በቅርብ ጊዜ ያደረገውን ድጋፍ ወደ 305 ሚሊየን ዶላር ከፍ አድርጓታል።…

ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ የምርጫ ምልክቱን እና ማኒፌስቶውን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ለስድስተኛው ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚወዳደርበትን የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶ ይፋ አድርጓል። የነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አብዱልቃድር አደም የፓርቲው ማኒፌስቶ የሀገሪቱን፣ የአህጉሩን ብሎም…

የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት እውን የሚሆንበት አንዱ ዘርፍ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ እና ቴሌኮሙዩኒኬሽን የኢትዮጵያ የብልጽግና እና የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት እውን የሚሆንበት አንዱ ዘርፍ መሆኑን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአፍሪካ ቴሌኮም ሪቪው ጋር ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥበብ ባለሙያዎች እውቅና ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ‘ቢይ አሕመድ በእንጦጦ ፓርክ ለኢትዮጵያ የጥበብ ባለሙያዎች እውቅና ሰጡ፡፡ “ኢትዮጵያን ስላገለገላችሁ ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች” በሚል ሀሳብ ነው እውቅናው የተሰጠ። በመርሃ ግብሩ በሁሉም የጥበብ ዘርፍ ለሃገራቸው ውለታ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄፕ ኮፎድ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል ያለውን የሰብአዊ ድጋፍ በተመለከተ በመጀመሪያ ዙር ለ4 ነጥብ 5…

የረመዳን ጾምን በመተሳሰብ እና በመተዛዘን ማሳለፍ ይገባል – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን በፍቅር፣ በመተሳሰብ እና በመተዛዘን ማሳለፍ እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስተናገሩ፡፡ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ በሰጡት መግለጫ ወሩን በመተሳሰብ፣…

የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት የችሎት ቀጠሮ የምስክር ማስረጃ በሚገለብጡ ባለሙያዎች እጥረት ምክንያት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለብይን ተቀጥሮ የነበረው የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት የአቶ ሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስ የችሎት ቀጠሮ የምስክር ማስረጃ በሚገለብጡ ባለሙያዎች እጥረት ምክንያት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት የሙለር…

የ2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ በዚህም የተፈጥሮ ሳይንስ ለወንድ 380 ሲሆን ለሴት ደግሞ 368 መሆኑ ተገልጿል፡፡ ለታዳጊ ክልሎችና አርብቶ አደር አካባቢዎች ደግሞ ለወንድ 368 እንዲሁም ለሴት 358…

ለወራት ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ የቆየው የተከዜ የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ዛሬ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወራት ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ የቆየው የተከዜ የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ዛሬ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ። የኃይል ማመንጫ ጣቢያው ከብሔራዊ የኃይል ቋት (ግሪድ) ጋር የሚገናኝበት መስመር በመቋረጡ…