ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው ሳምንት የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል፡፡ ምሽት 1 ሰአት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የድል ጎሏን ዳዊት ተፈራ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡ 10…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ጂቡቲ በመንገድ፣ በባቡር መሰረተ ልማትና በወደብ አገልግሎት ያላቸውን ትብብር የማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጂቡቲ በመንገድ፣ በባቡር መሰረተ ልማትና በወደብ አገልግሎት ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከጂቡቲ የወደቦችና ነጻ ቀጠና ባለስልጣን ሊቀ መንበር አቡበክር ኦማር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ለረመዳን ወር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለታላቁ የረመዳን ወር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ለጾሙ በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓለም ላይ የትምህርት፣ ባህልና ቱሪዝም ዘርፎችን ታሳቢ ያደረገ የኮቪድ19 ክትባት አቅርቦት ሊኖር ይገባል-የትምህርት ሚኒስትሩ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) 211ኛ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ስብሰባ በበይነ መረብ እየተካሄደ ነው። በዩኔስኮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት እና የዩኔስኮ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል እንዲሁም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሶማሊያ ፓርላማ የፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆችን ስልጣን ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት አራዘመ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ፓርላማ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብስባ የፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆን ስልጣን ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ማራዘሙ ተገለፀ። የፓርላማው አፈ ጉባኤ መሀመድ ሙርሳል ሼኪህ እንደገለፁት ሶማሊያ ለቀጥታ ምርጫ እስከምትዘጋጅ ድረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማይካድራ በተፈጸመው ወንጀል ተሳትፎ አላቸው በተባሉ 21 ተጠርጣሪዎች ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክር መሰማት ተጀመረ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይካድራ በተፈጸመው ወንጀል ለበርካታ ንጹሀን ዜጎች ግድያ እና ሴቶችን በማስደፈር በቀጥታ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ 21 ተጠርጣሪዎች ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክር መሰማት ተጀመረ። በዛሬው እለት የዐቃቤ ህግ ቅድመ ምርመራ ምስክሮች መሰማት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለስደተኞች የኮቪድ19 ክትባት መስጠት ጀመረች Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሃገራት ለመጡ ስደተኞች የኮቪድ19 ክትባት መስጠት ጀመረች፡፡ ክትባቱ በጋምቤላ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞች መሰጠት መጀመሩን የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ እስካሁን የአስትራዜኒካ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን በእስራኤል ላይ የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል አስጠነቀቀች Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ˝እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ጥቃት መፈፀሟን ተከትሎ˝ የበቀል እርምጃ እንደምትወስድ አስታወቀች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በወሳኝ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ በቅርቡ ለተፈፀመው ጥቃት እስራኤልን ተጠያቂ አድርጓል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ ዓረቢያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ Tibebu Kebede Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) - በሳዑዲ ዓረቢያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ሌንጮ ባቲ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ በሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የፕሮቶኮል ጉዳዮች ኃላፊ ለመሻሪ ቢን ነሂት አቅርበዋል፡፡ አምባሳደሩ የሹመት…
ኮሮናቫይረስ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ያላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 741 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል Tibebu Kebede Apr 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) - ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 83 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1 ሺህ 741 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 228,996 ደርሷል። በሌላ በኩል…