መከላከያ ሰራዊት “በትግራይ ክልል ንጹሃንን ፈጅቷል” በሚል በጁንታው ተላላኪዎች የሚናፈሰው የተቀነባበረ የሃሰት ወሬ ነው -መከላከያ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሰራዊት "በትግራይ ክልል ንጹሃንን ፈጅቷል " በሚል በጁንታው ተላላኪዎች የሚናፈሰው የተቀነባበረ የሃሰት ወሬ መሆኑን የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ይህንኑ የፈጠራ ወሬ በሚመለከት በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የተለቀቀው ቪድዮም…