ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ የድንበር አካባቢዎችን ለማልማት የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ።
በስምምነቱ መሰረት ድጋፉ የድንበር አስተዳደር፣ በሞያሌ እና ጋላፊ ኬላ ንግድና ትራስንፖርት ለማሻሻል እንደሚውል…