የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ።
የደብረ ማርቆስ ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በአንድ ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል።
በተመሳሳይ ለስናን ወረዳ ርዕሰ ከተማ ረዕቡ…