የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የከተማዋን የ2 ወራት የፅዳት ንቅናቄ አስጀመሩ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አካባቢዬን በማጽዳት ለከተማዬ ጽዳትና ውበት አምባሳደር ነኝ!” በሚል መሪ ቃል የፅዳት ንቅናቄ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክ/ከተማ ተጀመረ። ንቅናቄው በከተማ ደረጃ የሚካሄድ ሲሆን ለ2 ወራት የሚቆይ ይሆናል። ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው የኮቪድ-19 ክትባትን ለመቀበል አና ለማሰራጨት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የኮቪድ-19 ክትባትን ለመቀበል አና በመላ ኢትዮጵያ ለማሰራጨት አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ እንዳስታወቁት ኤጀንሲው በአሁኑ ሰዓት 100…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የግንባታ አፈፃፀም 80 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የግንባታ አፈፃፀም 80 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ለማምረቻ ኢንዱስትሪ አስፈላጊ የሆኑ የመሰረተልማቶች እየተሟላለት ሲሆን በሚቀጥሉት ቅርብ ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ባለሀብቶችን ለመሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጥገና ምክንያት ከጢስ አባይ ፏፏቴ ግርጌ የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳሰበ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥገና ምክንያት ከጢስ አባይ ፏፏቴ ግርጌ የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳሰበ። በጢስ አባይ 2 የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በሚካሄደው ጥገና ምክንያት የጢስ አባይ ፏፏቴ ውሃ ከነገ የካቲት 27 ቀን…
ቢዝነስ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ መዘጋጀቱን ሚኒስቴሩ ገለጸ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከየካቲት 27 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ መዘጋጀቱን ገለጸ። ሚኒስቴሩ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ እንደገለጸው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋው ከነገ የካቲት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወደ ስራ በገቡ 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ89 ሺህ በላይ ዜጎች በቀጥታ በስራ ላይ ይገኛሉ- ኮርፖሬሽኑ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ስራ በገቡ 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ከ89 ሺህ በላይ ዜጎች በቀጥታ በስራ ላይ እንደሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በብሔራዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት የቀጣይ 20 ዓመት እቅድ ዝግጅት እና አተገባበር ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህሙማን ባሉበት ቦታ ህክምና የሚያገኙበት ሕክምና ማዕከል አገልግሎት ጀመረ Tibebu Kebede Mar 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ የቴሌ ሄልዝ ቴክኖሎጅ ሕክምና ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር የቴሌሄልዝ አገልግሎት እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገሮች ጊዜ፣ ጉልበትና ገንዘብ ቆጣቢ በመሆኑ አዋጭ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ ለተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ገለፃ አደረጉ Tibebu Kebede Mar 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት አምባሳደሮች እና ተወካዮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ገለፃ አድርገዋል። አቶ ደመቀ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ ለተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተርነት በአፍሪካ ህብረት በእጩነት ቀረቡ Tibebu Kebede Mar 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አርከበ ዕቁባይ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲወዳደሩ በሙሉ ድምጽ መምረጡን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አስታወቀ። ህብረቱ ዶክተር አርከበ ብቸኛው አፍሪካዊ እጩ በማድረግ ማቅረቡን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአስተዳደር ተቋማት በሚተገበረው የአስተዳደር ስነ ስርአት አዋጅ እስካሁን 800 መመሪያዎችን መመዝገብ ተችሏል Tibebu Kebede Mar 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አስተዳደር ተቋማት እንዲተገበር በወጣው የአስተዳደር ስነ ስርአት አዋጅ እስካሁን ድረስ 800 መመሪያዎችን መመዝገብ መቻሉን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ አዋጁ ከአስተዳደር ተቋማት የሚላኩት መመሪያ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተመዝግቦ እና…