ም/ር መስተዳድር ሙስጠፌ ባጃጅ ላይ 300 ሺህ ብር አግኝቶ ለባለቤቷ ለመለሰው ወጣት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ባጃጅ ላይ 300 ሺህ አግኝቶ ለመለሰው የጅግጅጋ ከተማ ወጣት ጉሌድና ምስጋና አቀረቡ።
በጅግጅጋ ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪ የሆነው ወጣት በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ 300 ሺህ ብር…