Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል የኦሮሞን የስነ-ፅሁፍና ስነ-ጥበብ ከማሳደግ አንፃር በትኩረት ሊሰራ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ የኦሮሞን ስነ-ጥበብና ስነፅሁፍ ማሳደግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ፓናል ውይይት አካሄደ፡፡ የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ወይዘሮ አዲስአለም በዛብህ እደተናገሩት የኪነጥበብ ሙያ…

“ዓድዋን እናንብብ” የመፅሐፍት አውደ ርዕይ በኢትዮ ኩባ ወዳጅነት አደባባይ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ125ኛውን የአድዋ ድል በማስመልከት "ዓድዋን እናንብብ" የመፅሐፍት አውደ ርዕይ በኢትዮ ኩባ ወዳጅነት አደባባይ ተከፈተ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መፅሐፍት ኤጄንሲ የተዘጋጀው የመፅሐፍት አውደ ርዕይ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት…

ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ ስናይፐር፣ ብሬን፣ ሽጉጥና ከ5 ሺህ በላይ ልዩ ልዩ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባደረገው ክትትል ከጭነት ጋር ተመሳስሎ በረቀቀ መንገድ ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ ስናይፐር፣ ብሬን ፣ ሽጉጥ ፣ ከ5 ሺህ በላይ ልዩ ልዩ ጥይቶች እንደተያዘ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታወቀ፡፡…

በዘላቂ የኑሮ ዋስትና ማረጋገጥ ፕሮግራም 230 ሺህ ቤተሰቦች ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት ክልሎች በተመደበ 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ በተካሄደው ዘላቂ የኑሮ ዋስትናን ማረጋገጥ ፕሮግራም 230 ሺህ ቤተሰቦች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ። ባለፉት ሁለት ዓመታት በፕሮግራሙ የተከናወኑ ስራዎችን ለመገምገም የተዘጋጀው የምክክር…

የእጩዎች ምዝገባ ለአራት ቀናት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢተዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩዎች ምዝገባ ለአራት ቀናት መራዘሙን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ የመጀመሪያ ዙር የእጩ ምዝገባ የሚከናውንባቸው ክልሎች እና የከተማ መስተዳድሮች ማለትም • የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር • የድሬዳዋ…

ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት ሠራተኞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት የሚያግዝ የግንባታ አማራጭ መርሀ ግብር አስተዋወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን የመንግሥት ሠራተኞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት የሚያግዝ የግንባታ አማራጭ መርሀ-ግብር ለባለድርሻ አካላት ማስተዋወቂያ የምክክር ጉባኤ አካሂዷል። የኢፌዴሪ የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን "ኦቪድ…

ተተኳሽ ጥይቶች ሲገበያዩ የተገኙ ሦስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ 2 ሺህ ተተኳሽ የክላሽንኮቭ ጥይቶችን በድብቅ ሲገበያዩ የተገኙ ሦስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽህፈት ቤት የታክቲክ ወንጀል…

የባይደን የ1 ነጥብ 9 ትሪሊየን ዶላር የኮቪድ19 ማገገሚያ ረቂቅ በተወካዮች ምክር ቤት ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ያቀረቡትን የኮቪድ19 ማገገሚያ ረቂቅ እቅድን አፀደቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኮሮና ቫይረስ ያደረሰውን ተፅዕኖ መቋቋሚያ ይሆን ዘንድ የ1 ነጥብ 9 ትሪሊየን ዶላር የማገገሚያ ረቂቅ…

በ49 ሚሊየን ብር እድሳት የተደረገለት የአምባሳደር ፓርክ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ49 ሚሊየን ብር እድሳት የተደረገለት የአምባሳደር ፓርክ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በ1 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአምባሳደር ፓርክ የእድሳት ስራ በ25 ወራት መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡ በተመሳሳይ በ4 ሄክታር ቦታ ላይ በ101 ሚሊየን ብር…

በአዲስ አበባ የአካባቢ ብክለት መረጃን መሠብሠብ የሚያስችል ሶፍትዌር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን ለመዲናዋ የአካባቢ ብክለት መረጃን መሠብሠብ የሚያስችለውን ሶፍት ዌር ስራ አስጀመረ። ኮሚሽኑ በከተማዋ እየጨመረ የመጣውን የአካባቢ ብክለት ለመቆጣጠር ከ500 በላይ በሙያው የተመረቁ…