የሀገር ውስጥ ዜና ጨፌ ኦሮሚያ 13ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ የስራ ዘመን 6ኛ ዓመት 13ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአዳማ እያካሄደ ነው፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈጉባዔ ሎሚ በዶ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ህወሓት የሰላም አማራጮችን በመተው ራሱን ያጠፋበትን የማይሆን መንገድ መርጧል ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ እየጨመረ ከመጣው የኮቪድ ህሙማን ቁጥር ጋር በታያያዘ ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ከመጣው የኮቪድ ህሙማን ቁጥር ጋር በታያያዘ ከአዲስ አበባና ከብሔራዊ ድንገተኛ ምላሽ አስተባባሪ ቡድኖች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት የህክምና አቅምን ከማጎልበት…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በትግራይ ክልል ህይወት ቀድሞ ወደነበረበት ሁኔታ እንዲመለስ በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል ህይወት ቀድሞ ወደነበረበት ሁኔታ እንዲመለስ ከዓለም አቀፍ ለጋሽና አጋር አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድርድር ከመጭው ክረምት በፊት ይጠናቀቃል የሚል እምነት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ለ3 ሚሊየን 165 ሺህ ዜጎች እርዳታ ተከፋፍሏል – አቶ ምትኩ ካሳ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ3 ሚሊየን 165 ሺህ ዜጎች እርዳታ መከፋፈሉን የፌዴራል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ገልጸዋል። በትግራይ ክልል የተካሄደውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በተፈጠረ ሰብዓዊ ቀውስ ለበርካታ ወገኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና በድባጤ ወረዳ ሳስ ማንደን ቀበሌ የእርቅ ስነ-ስርዓት ተፈፀመ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድባጤ ወረዳ ሳስ ማንደን ቀበሌ ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት አብረው ከሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር የእርቅ ስነ-ስርዓት ተፈፀመ። በእርቅ ስነ-ስርዓቱ ላይ ከጉሙዝ ማህበረሰብ ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎችና ከሳስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የ81 ህገ ወጥ የመንግስት ሰራተኞች ቅጥርና የደረጃ እድገት ተሰረዘ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የ81 ህገ ወጥ የመንግስት ሰራተኞች ቅጥርና የ12 ህገ ወጥ የደረጃ እድገት እንዲሰረዝ መደረጉን የክልሉ የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ የመንግስትና የህዝብ ንብረት የሆነ 7 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ከምዝበራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ሰባት ወራት ከ169 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ Tibebu Kebede Feb 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ሰባት ወራት 169 ቢሊየን 501 ሚሊየን 789 ሺህ 893 ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ አፈፃጸሙ ከዕቅድም ሆነ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ጭማሪ የታየበት መሆኑን ሚኒስትሩ አቶ ላቀ አያሌው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊትና በማይካድራ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ አካላት ላይ በቀጣዮቹ ሳምንታት ክስ ይመሰረታል Tibebu Kebede Feb 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም በማይካድራ ከተማ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ አካላት ላይ በቀጣዮቹ ሳምንታት ክስ እንደሚመሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ ከጉዳዩ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ ሁኔታ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ተናገሩ Tibebu Kebede Feb 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤዝሊ በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ ሁኔታ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ዳይሬክተሩ በትግራይ ክልል ካለው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቡድን ጋር መወያየታቸውን አስታውቀዋል፡፡ በዚህም…