የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የሥራ ኃላፊዎች ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል የአንድ ወር ደመወዝ 50 በመቶ ለገሱ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የሥራ ኃላፊዎች በትግራይ ክልልና በመተከል ዞን ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ከወር ደመወዛቸው 50 በመቶ ለገሱ
መንግሥት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም፣ ሰብዓዊ እርዳታን ለማዳረስና የህብረተሰቡን የእለት ተእለት…