የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው በሁለት የተለያዩ ቦታዎች የደረሰ ሲሆን፥ አንድ እናት እና የአሽከርካሪ ህይወት ማለፉን የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያን የጠቀሰው የአዊ ዞን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ አሉ በተባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ አስፈላጊውን ማጣራት ታደርጋለች – ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሉ በተባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ አስፈላጊውን ማጣራት እንደምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በ46ኛው የተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በትግራይ ክልል ለ3 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ መሰራጨቱን አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል እስካሁን ለ3 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ መሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም በክልሉ ከሚገኙ 36 ወረዳዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ135 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ትግራይ ክልል ገብተው የሰብአዊ ድጋፍ ሂደቱን እንዲዘግቡና እንዲያግዙ ፈቃድ ተሰጠ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ለማድረግ ላመለከቱ እና ዓለም አቀፍ መመዘኛውን ላሟሉ የ11 ዓለም አቀፍ የሚዲያ አባላትን ጨምሮ ለ135 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሰራተኞች ወደ ትግራይ ክልል በመግባት የሰብዓዊ ድጋፍ ሂደቱን እንዲያግዙ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ16 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶች እና የልብስ ቦንዳ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ ተያዙ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 16 ሚሊየን 63 ሺህ 250 ብር የሚገመት ዋጋ ያላቸው መድሃኒቶች እና የልብስ ቦንዳ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሲገባ በቱሉ ዲምቱ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተያዘ፡፡ መድሃኒቱና የልብስ ቦንዳው የካቲት13 ቀን ሌሊት ላይ በተደረገ ፍተሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና አይ ኤም ኤፍ በባለሙያዎች ደረጃ በተራዘመው የብድር እና የገንዘብ ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) የባለሙያዎች ቡድን በሁለት ዙር በገመገመው የተራዘመ የብድር እና የገንዘብ ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ በሶናሊ ጃይን ቻንድራ የተመራው ቡድን ከገንዘብ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከጀርመን እና ከፖላንድ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከጀርመን እና ከፖላንድ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ሙሉ ከጀርመን የውጭ ጉዳይ የሰብ ሰሀራ አፍሪካ እና ሳሄል ዳይሬክተር አምባሳደር ሮበርት ዶግለር ጋር ስለወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ የፍትህ አካላት ጋር የጸረ-ኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድ ንቅናቄ አካሂዷል፡፡ የንቅናቄ መድረኩ ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለስኳር ህክምና አገልግሎት የሚውል መድኃኒት እየተሰራጨ ነው Tibebu Kebede Feb 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስኳር ህክምና አገልግሎት የሚውል በቂ መጠን ያለው መድኃኒት እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ። የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅርቦት ኤጀንሲው ለስኳር ህሙማን ህክምና አገልግሎት የሚውሉ መድኃኒቶችን ከየካቲት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ካለው የፍጆታ መጠን አንፃር በቂ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከ75 በላይ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ እርዳታ ተቋማት እየሰሩ ነው Tibebu Kebede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ድጋፍ ለማድረግ በአሁኑ ሰአት ከ75 በላይ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ እርዳታ ተቋማት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ…