ዘፈንና ሥነ ቃል ከሀገራዊ ፋይዳ አንፃር በሚል መሪ ቃል ሃገር አቀፍ አውደ ጥናት ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዳሚ ጋር በመሆን ያዘጋጁት "ዘፈንና ስነ ቃል ከሀገራዊ ፋይዳ አንፃር" በሚል መሪ ቃል ሃገር አቀፍ አውደ ጥናት ተካሄደ፡፡
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ…