የሶማሌ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በቪሳት አገልግሎት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በ23 የክልሉ አካባቢዎች የቪሳት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የቪሳት አገልግሎት በሀገር ውስጥ የመንግስትና ህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት…