ባለስልጣኑ በ18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ስምንት መንገዶችን ለማስገንባት ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በ18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ስምንት መንገዶችን ለማስገንባት ስምምነት ተፈራረመ።
በዛሬው ዕለት ስምምነት የተፈረመባቸውን መንገዶች ጨምሮ በ2013 ስድስት ወራት ብቻ በ43 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የሚገነቡ 21 የመንገድ…