የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ በነገው ዕለት መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባው ነገ ይካሄዳል፡፡ ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሄደው መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የሰላም ሚኒስቴር Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ሰጭ የሚኒስትሮች ኮሚቴ እየተከታተለው የሚገኘውን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ መመሪያዎችን አሳለፉ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ በመፈረም ያሳለፉት ውሳኔ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሲሰራበት የቆየውን ህግ የሚሽር ነው ተብሏል፡፡ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኃይል ለማቅረብ እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለምርቃት ዝግጁ ለሆነው ለቡሬ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤሌክትሪክ ኃይል…
ቢዝነስ ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ ተገኘ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ መገኘቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ ከሁለት ዋና ዋና ምንጮች የውጭ ብድርና እርዳታ ለልማት ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን በቀጣዮቹ ሳምንታት የኮቪድ19 ክትባት መስጠት ልትጀምር ነው Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራኑ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሮሃኒ ሃገራቸው በቀጣዮቹ ሳምንታት የኮቪድ19 ክትባት መስጠት እንደምትጀምር አስታወቁ፡፡ ክትባቱ ከፐርሺያኖቹ አዲስ አመት መባቻ ቀደም ብሎ እንደሚጀምርም ገልጸዋል፡፡ በክትባት ዘመቻውም የህክምና ባለሙያዎችና ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልፅግና ፓርቲ እና የሩሲያው ዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ከሩሲያው ዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ለዘመናት የዘለቀውን ጥብቅ ወዳጅነት ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ እና በፓርቲ ደረጃ…
ቢዝነስ በቀን ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሊትር የምግብ ዘይት የሚያመርተው ፋብሪካ በመጪው እሁድ ይመረቃል Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ከተማ የሚገኘው በቀን ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር በላይ የተጣራ የምግብ ዘይት ማምረት የሚችለው የፌቤላ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በመጪው እሁድ ተመርቆ ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ መዘጋጀቱ ተገለፀ። ፋብሪካው 30…
የሀገር ውስጥ ዜና በመቐለ ከተማ ትምህርት የካቲት 1 ቀን ይጀመራል Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግን የማስከበር እርምጃ እና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በመቐለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት የካቲት 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚጀመር የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ። በከተማዋ ትምህርት መጀመሪያ በኮሮና ምክንያት በኋላም…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ብልጽግና ፓርቲና መንግስት በቀጣይ ስራዎቻቸውን የበለጠ እንዲሰሩ ያነሳሳ ነው – አቶ ሽመልስ… Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ብልጽግና ፓርቲና መንግስት በቀጣይ ስራዎቻቸውን የበለጠ እንዲሰሩ ያነሳሳ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በኦሮሚያ ክልል…