Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሰራዊት ጁንታውን ብቻ ሳይሆን የጁንታው ርዝራዦችና የፖለቲካ ደላሎችን ጭምር ደምስሷል- ጄኔራል ብርሀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሀኑ ጁላ ከመከላከያ ሰራዊት ሚዲያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። የመከላከያ ሰራዊት በህግ ማስከበሩ ዘመቻ ወቅት ያሳካቸውን ዋና ዋና ተግባራቶች በቆይታቸው ዘርዝረዋል። ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ የመከላከያ…

የአስም በሽታ ክብካቤን ሊያሻሽል የሚችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምምነቱ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከአስታራ ዘኔካ እና ከኢትዮጵያ ቶራኪክ ማህበር ጋር የተፈረመ የሶስትዮሽ ስምምነት ነው፡፡ በስምምነቱ መሰረት የተለያዩ የአስም ህክምና መመርመሪያ ማሽኖች ከተሟላ ስልጠና ጋር ይካተታሉ፡፡ በተጨማሪም 47…

አሰልጣኝ ውበቱ ለ2ኛ ዙር የኢትዮጵያ የብሄራዊ ቡድን ዝግጅት ለ28 ተጫዋቶች ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 ተጫዋቶች ለ2ኛ ዙር የብሄራዊ ቡድኑ ዝግጅት ጥሪ ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ዋሊያዎቹ በቀጣይ ከማዳጋስካር እና ከኮትዲቯር ጋር ለሚያደርገት የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት…

በደብረ ታቦር ዓመታዊው የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ታቦር ከተማ አጅባር ሜዳ ዓመታዊው የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታ ተካሄደ። የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታው የመርቆሪዎስ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚደረግ ነው። በዚህ ስነ ስርዓት ላይ የባህልና ቱሪዝም  ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት…

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት ስድስት ወራት ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2013 በጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በስድስት ወራት 640 ሚሊየን 707 ሺህ 116 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ፥ 596 ሚሊየን 444 ሺህ 660…

አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሮ እስያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢፌዴሪ የቆንስላ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሮ እስያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር በኢትዮጵያና በባህሬን መካከል ያለው…

ሳላህዲን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና ቡድን ተለይቶ ከተስፋ ቡድኑ ጋር ልምምድ እንዲሰራ ውሳኔ ተላለፈበት

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳላህዲን ሰኢድ ከስነ ምግባር ግድፈቶች ጋር ተያይዞ ውሳኔ እስከሚተላፍበት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና ቡድን ተለይቶ ከተስፋ ቡድኑ ጋር ልምምድ እንዲሰራ የቅዱስ ጊዮርስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ውሳኔ አስተላለፈ። የቅዱስ ጊዮርስ ስፖርት ማህበር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለተደረገላቸው የድጋፍ ሰልፍ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በመላው ኦሮሚያ ስለተደረገው የአብሮነት ድጋፍ ድምጽ ከልብ አመሰግናለሁ" ሲሉ በማህበራዊ ገፃቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል። "የመንግስት ልዩ ተልዕኮ ህዝብን ማገልገል ብቻ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየደረጃው…

 በ901 ሺህ 814 ዩሮ 19 አዳዲስ የወደብ ማሽነሪዎችን ግዥ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለሞጆ ወደብና ተርሚናል 19 አዳዲስ የወደብ ማሽነሪዎች ግዥ መፈፀሙን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ካሉት 9 ወደብና ተርሚናሎች የሎጅስቲክስ ስራውን በማሳለጥ ሰፊውን ድርሻ የሚይዘው የሞጆ ወደብና…