Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ለአምባሳደር ራይነር ሽኝት አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ባለፉት ሶስት ዓመታት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ለነበሩት ማይክል ራይነር ሽኝት አድርገዋል። ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለረጅም ጊዜ የዘለቀውን የሀገራቱን ግንኙነት…

የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉዳዮች እና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉዳዮች እና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከደቡብ ሱዳን የውስጥ መረጃ ቢሮ…

የኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚቻለው ሀገራቱ ባቋቋሟቸው መዋቅሮች ብቻ ነው-አቶ ውሂብ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሱዳንን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚቻለው ሁለቱ ሀገሮች ባቋቋሟቸው መዋቅሮች ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያና የሱዳን የጋራ ድንበር ኮሚሽን አባል አቶ ውሂብ ሙሉነህ ገለጹ። የኢትዮጵያና ሱዳን የጋራ ድንበር ኮሚሽን አባል አቶ ውሂብ ሙሉነህ…

ቀይ መስቀል በአብዱራፊ ተጠልለው ለሚገኙ 800 ሰዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ህግን የማስከበር እርምጃ ተከትሎ በአብዱራፊ ተጠልለው ለሚገኙ እና አፋጣኝ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው 800 ሰዎች ድጋፍ ማድረጉን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ። ድጋፉ ብርድ ልብሶች፣ ጀሪካኖች፣ የመኝታ ምንጣፎች፣…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእቃ ማጓጓዝ (ካርጎ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በ7ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአስደናቂ ሁኔታ ከፍተኛ እድገት በማሳየት በእቃ ማጓጓዝ (ካርጎ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በ7ኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን ሴንተር ኦፍ አቪዬሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእቃ ማጓጓዣ ትራንስፖርት በተለይ በኮሮና…

በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ የዳኝነት አገልግሎት ይሰጣል የተባለ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ተደራጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ  አለመግባባቶች ቢነሱ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ የዳኝነት አገልግሎት ይሰጣል የተባለ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ተደራጀ። ችሎቱ የተደራጀው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድቤት ሲሆን 10ኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት በሚል ስያሜ በአንድ ችሎት 3 ዳኞች…

የዩኔስኮ የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ለአፍሪካ የበለጠ የገንዘብ እና የሰው ኃይል እንዲመደብ የሚያደርግ ማሻሻያያ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቦርዱ የአፍሪካ ቡድን ተወካይ በመሆን እያገለገለች ያለችበት የዩኔስኮ የሥራ አስፈፃሚ ቦርድ 210ኛውን ስብሰባ አካሄደ። በውይይቱ የቦርዱ ሊቀመንበር አጋፒቶ፣ ዋና ዳይሬክተር ኦድሬ አዙሌ እና የአባል ሀገራት ተወካዮች ተሳትፈዋል።…

ሲዋጉና ሲያዋጉ የነበሩ 18 ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጁንታው ታጣቂ ሃይል ጋር በመሰለፍ ከመቀሌ እስከ ቆላ ተንቤን ሲዋጉና ሲያዋጉ የነበሩ 18 ከፍተኛ መኮንኖች በመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ጸጥታ ሃይሎች የጋራ አሰሳና ፍተሻ ስራ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከጁንታው የጥፋት ቡድን ጋር በማወቅም ይሁን…

በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ የተመራው ልዑካን ቡድን ባህርዳር ገባ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ የተመራው ልዑካን ቡድን ባህርዳር ሲገባ አቀባበል ተደረገለት። በልዑኩ ምክትል አፈ-ጉባዔ  ወይዘሮ  ዕፀገነት መንግስቱ ፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ…

በሀገር አቀፍ ደረጃ የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህጸን በር ካንሰር በሽታ መከላከያ ክትባት ከጥር 17 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ከጋምቤላና ከቤኒሻንጉል ክልል በስተቀር በመላ ሃገሪቱ ዕድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ሴት ልጃገረዶች እየተሰጠ ነው፡፡ የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የማህጸን በር…