Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 6 ወራት 435 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታና የጥገና ስራዎች መከናወናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት 435 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታና የጥገና ስራዎች መከናወናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በግማሽ ዓመት ልዩ ልዩ የግንባታና የጥገና ስራዎች 435 ኪ.ሜ በማከናወን የእቅዱን 88 በመቶ ማሳካቱን…

ለስምንት ወራት ተስተጓጉሎ የነበረው የአዋሽ – ኮምቦልቻ – ሀራ ገበያ የባቡር መሾመር ዝርጋታ ሾል ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከካሳ ክፍያ ጋር በተያያዘ ተስተጓጉሎ የነበረው የአዋሽ - ኮምቦልቻ - ሀራ ገበያ የባቡር መሾመር ዝርጋታ ፕሮጀክት ችግሩ ተፈትቶ ስራው የቀጠለ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሾል አስኪያጅ ኢንጂነር አብዱልከሪም መሃመድ ገለጹ። የፕሮጀክቱ አካል የሆነውና…

አዋሽ ባንክ ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልዩ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ አነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልዩ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ይህም ኢንተርፕራይዞች ስራቸውን በተሻለ ሁኔታ ለመስራት እና ውጤታማ ለመሆን እንደሚያስችላቸው ነው ባንኩ የገለፀው በመሆኑም በዘርፉ የተሰማሩ…

ስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት አምባሳደር ተፈሪ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር  ተፈሪ ታደሰ የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር  ቢያትሪስ ዋኒ ኖህ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ ቢያትሪስ ዋኒ-ኖህ ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን እውነተኛ አጋር…

በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሀብቶች ከማህበራት ጋር ትስስር መፍጠራቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስሪ ፓርክ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ላይ የሚኖረው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚጠቀምባቸው ከ90 ከመቶ በላይ የሚሆኑትን ግብዓቶች የሀገር ውስጥ ምርችን የሚጠቀም በመሆኑ…

ለአስም ታማሚዎች የህክምና አገልግሎት የሚውሉ የ150 ማሽኖች የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአስም ታማሚዎች የህክምና አገልግሎት የሚውሉ የ150 ማሽኖች የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ። የጤና ሚኒስቴር ከአስትራዜኒክ ሶሳይቲት ጋር ያደረገጉት ስምምነት በከፍተኛ የአስም ህመም ላይ ለሚገኙ ዜጎች ህክምናውን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያደርግና…

መንግስት ለነዳጅ 24 ቢሊየን ብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ድጎማ ማድረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት የጥር ወር የነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአለም የነዳጅ ዋጋ ጭማሬን ተከትሎ በጥር ወር የነዳጅ ምርት አቅርቦት ላይ መጠነኛ የዋጋ ክለሳ መደረጉን በሚኒስቴሩ የንግድ ዕቃዎች…

በአማራ ክልል የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት እጥረትን ለመቅረፍ እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተደጋጋሚ የሚታየውን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት እጥረት ለመቅረፍ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ውይይት አካሄደ ። በውይይቱ  የክልል የንግድና ገቢያ ልማት ሀላፊዎች፣ የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ…

የፋይናንስ ተቋማት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ተቋማት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለጸ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (መደኤ) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጋር በመተባበር ለፋይናንስ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በሳይበር ደህንነት ዙሪያ  …

የዓለም አቀፉ የንፁሃን የጅምላ ዘር ጭፍጨፋ ሰለባዎች ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የንፁሃን የጅምላ ዘር ጭፍጨፋ ሰለባዎች ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። ይህ ዕለት በዓለም አቀፍ ደረጃ መከበር የጀመረወ ከዛሬ 76 ዓመት በፊት በአዶልፍ ሒትለር መልሚ የጀርመን የበላይነት አቀንቃኝ ናዚ ቡድን በአይሁዳውያን ላይ…