Fana: At a Speed of Life!

የከተራና የጥምቀት በዓላት የኮቪድ-19 መከላከያ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በመተግበር ይከበራሉ – ቤተክርስቲያኗ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ምዕመኑ የከተራና የጥምቀት በዓላትን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በመተግበር እንዲያከብር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አሳሰበች። የከተራና የጥምቀት በዓላት በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ። የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ሀብታሙ ገዛኸኝ በ16ኛው ደቂቃ ላይ ፤ ማማዱ ሲዲቤ በ28ኛ እና በ83ኛ ደቂቃዎች ላይ አስቆጥሯል። ድሬዳዋ ከተማዎችን…

ዩዌሪ ሙሴቬኒ በኡጋንዳ የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዩዌሪ ሙሴቬኒ ማሸነፋቸው የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን ይፋ አደረገ። ይህም ባለፉት 35 ዓመታት ኡጋንዳን የመሩት የ75 ዓመቱ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ለቀጣዩቹ አምስት አመታት ሀገሪቱን ይመራሉ። የፕሬዚዳንቱ…

የደቡብ ክልል ም/ር መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ መስቃን ወረዳ የሚገኘውን የጎቼ ጅብ የመስኖ ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ የሚገኘውን የጎቼ ጅብ የመስኖ ፕሮጀክት ጎበኙ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮጀክቱን በጎበኙበት ወቅት የመስኖ ግንባታው እንዲጠናቀቅ ህብረተሰቡ ላደረገው ድጋፍ…

የንግዱ ማህበረሰብ ህግን አክብሮ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲንቀሳቀስ የከተማ አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ በህግን አክብሮ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲንቀሳቀስ የከተማ አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት…

ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የባለድርሻ አካላት የጋራ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራት ብቻ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር እንደማያስችሉና የባለድርሻ አካላትን ርብርብ እንደሚጠይቁ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ዶክተር ሊያ ይህን የገለፁት የጤና ሚኒስቴር በቀጣዮቹ ዓመታት ለትግበራ ያዘጋጀውን…

የደቡብ ክልል የ2013 ክልል አቀፍ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2013 ክልል አቀፍ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ዘርፍ አስተባባሪና የደቡብ ክልል እርሻና ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በክልሉ…

ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን  የከተራና የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ኢትዮጵያ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር የፌዴራል፣ የክልል፣ የአዲስ አበባና የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽኖች እንዲሁም የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና ሌሎች የጸጥታና የፍትህ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃዋሳ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታ ረፋድ ላይ ተካሂዷል፡፡ ባህር ዳር ከተማን ከሃዋሳ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ ሃዋሳ ከተማ 2 ለ 1 አሸናፊ ሆኗል፡፡ የድል ጎሎቹን ለሃዋሳ ከተማ መስፍን ታፈሰ እና ኤፍሬም አሻሞ አስቆጥረዋል፡፡…

የምክንያታዊ ወጣት የውይይትና የሙግት መድረክ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክንያታዊ ወጣት የውይይትና የሙግት መድረክ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ከከተሞቹ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ምሁራን ወጣቶች እየተሳተፋበት ሲሆን የሀገረ መንግስት ግንባታና የወጣቱ ሚና በሚል ርዕስ የተሰናዳ መሆኑ…