የምክንያታዊ ወጣት የውይይትና የሙግት መድረክ በነገው እለት በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ይካሄዳል
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊ እና በእውቀት ላይ የተመሰረተ አስተሳሰብ ያላቸው ወጣት ምሁራንን ለመፍጠር በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ያለው የምክንያታዊ ወጣት የውይይትና የሙግት መድረክ እንደቀጠለ ይገኛል።
በብልጽግና ወጣቶች ሊግ እየተሰናዳ የሚገኘው ይህ መድረክ…