በግማሽ ዓመቱ 442 ሚሊየን 782 ሺህ ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ጉዳት ላጋጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደርጓል- አቶ ላቀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባድ ዝውውሩ የሚያዙና የህዝብ ሀብት የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ ችግር ጉዳት ላጋጠማቸው አካባቢዎችና የማህበረሰብ ክፍሎች ግምታዊ ዋጋቸው 442 ሚሊየን ብር 782 ሺህ 998 ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ድጋፍ መደረጉን የገቢዎች…