Fana: At a Speed of Life!

በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት የተገነቡት የደባርቅ ብርሃንና የዋግ ኽምራ ሳህላ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነቡት የደባርቅ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ እና የዋግ ኽምራ ሳህላ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ። ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ፣የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር፣  የአማራ…

በኢትዮጵያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ ከፈረንጆቹ 2010 እስከ 2018 80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል- ሪፓርት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ግምገማ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ የመንገድ ደህንነት ልዩ ልዑክ አስተባባሪነት ተካሂዷል። በግምገማው የኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ብቃት ግምገማን የተመለከተው ሪፓርት የቀረበ ሲሆን የትራንስፖርት…

በሀረር ከተማ በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና የከተማ ውበት ላይ ያለው ተሳትፎ መጎልበት አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀረር ከተማ በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ፥ አረንጓዴ ልማትና የከተማ ውበት ላይ ያለውን ተሳትፎ ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ። የሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ በቀለ ተመስገን እንደገለጹት ሀረር ከተማን ወደቀድሞ ፅዱና ማራኪ ገጽታዋ ለመመለስና…

የሶማሌ ክልል ም/ር መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ የሀገር ሽማግሌዎች በክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እየተተገበረ ባለው የህግ ማስከበር ስራ የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀሙድ ጥሪ አቀረቡ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በወቅታዊ ክልላዊና…

በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የተመራ ልዑክ ከጂቡቲ ባለሀብቶች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የተመራ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች ልዑክ ከጂቡቲ ባለሀብቶች ጋር በጂቡቲ ከተማ ተወያየ። በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም የሱፍ፣…

የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የእድሳት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የእድሳት ሥራ በዛሬው እለት ተጀመረ። እድሳቱ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ የሚከናወን መሆኑንም የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። “ሀገር በሀገር ፍቅር ይታደሳል ” በሚል መሪ…

ተጨማሪ 376 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 699 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 949 የላቦራቶሪ ምርመራ 376 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 128 ሺህ 992 ደርሷል። በሌላ በኩል…

ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን በጤና ሚኒስቴር ተመረጠች። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፥ ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ የተጣለባትን ሃላፊነት በሚገባ…

የየካ ክፍለ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ በተገነቡ እና በተወረሩ መሬቶች ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በህገ-ወጥ መንገድ በተገነቡ እና በተወረሩ መሬቶች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የየካ ክፍለ ከተማ አስታወቀ፡፡ የክፍለ ከተማው አስተዳደር በህገወጥ መንገድ ግንባታ የተካሄደባቸው ላይ ከህብረተሰቡ እና ከፀጥታ አካላት ጋር…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ዴላትሬ ዶሚኒክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ መሆኑ…