አምባሳደር ትዝታ ለህንድ የንግድ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ ለህንድ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ሰላለው ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ማብራሪያ ሰጡ።
በህንድ የኤክስፖርት ድርጅት የተዘጋጀና ከኮቪድ 19 በኋላ በኢትዮጵያና ህንድ ያለው የንግድና…