Fana: At a Speed of Life!

ሱዳን የባለሙያዎቹ የተጨማሪ ሃላፊነት ቢጋር ካልተዘጋጀ በቀር ውይይት መካሄድ አይችልም የሚል አቋም መያዟ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዛሬው ዕለት በበይነ-መረብ ስብሰባ አካሂደዋል። ስብሰባው በደቡብ አፍሪካ የዓለምአቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር እና የኣፍሪካ ህብረት አስፈጻሚ ምከር ቤት ሊቀመንበር ሰብሳቢነት…

ሊዲያ ታፈሰ ብቸኛዋ ሴት የመሀል ዳኛ በመሆን የወንዶችን የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ትመራለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሮን አዘጋጅነት የሚካሄደው የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የሚመሩ ዳኞችን የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል። የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዳኞች ኮሚቴ ከ31 ሀገራት 47 ዋና ዳኞች ፣ ረዳት ዳኞች እና የቪዲዮ ረዳት ዳኞችን መርጧል።…

በመተከል ዞን የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት በአመለካከት ላይ ሰፊ ስራ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት በአመለካከት ላይ ሰፊ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ የአካባቢው ነዋሪዎች አሳሰቡ። በፌዴራል መንግስት ተቋቁሞ የሕግ የበላይነት በማስከበር ላይ የሚገኘው ግብረ ኃይል ከመተከል ዞን ምሁራን ጋር…

በጃፓን ሌላ አይነት የኮሮና ቫይረስ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጃፖን ሌላ አይነት የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በብሪታኒያ እና ደቡብ አፍሪካ ከተገኘው የኮሮና ቫይረስ ጋር በከፊል ተመሳሳይነት ያለው ቫይረስ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። የጃፓን የጤና ሚኒስቴር ቫይረሱ ከብራዚል…

የጋምቤላ ክልል ወጣት የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን በዝምታ አይመለከቱም –  የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ወጣት የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን በዝምታ አይመለከቱም ሲል የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ ወጣት ራች ጎች ገለጸ። የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የውይይት መድረክ ትናንት ተካሂዷል። ከአሁን በፊት በነበረው የፖለቲካ…

ኮሚቴው በሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ እና የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ የማቋቋም ሂደት ላይ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን ላይ በመምከር አቅጣጫ አስቀመጠ። ኮሚቴው በህግ ማስከበር ሂደቱ ለተከሰቱ ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ…

የጤና ሚኒስቴር እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ስለሚሰሯዋቸው ስራዎች መከሩ። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ፥የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና የሁለቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አመራሮች በተገኙበት…

3ኛው ዙር የከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በቦሌ ክፍለ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው ዙር የከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት በቦሌ ክፍለ ከተማ ተካሄደ። የአካል ብቃት እንቅስቃሴው አምቼ መነሻውን አድርጎ ወደ ቦሌ በሚወስደው የቀለበት መንገድ ላይ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር ተወያዩ። በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በድንበር አካባቢዎች ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም አምባሳደር…

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የጅቡቲን የመጨረሻ ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን ተሸለሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከጂቡቲ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ዘካሪያ ሼህ ኢብራሂም የሃገሪቱን የመጨረሻ ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን ተበረከተላቸው። በኒሻን ማልበስ ስነስርዓቱ የተገኙት የሰላም ማስከበር…