በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር አሜሪካ በአስቸጋሪ ሰዓት በነበረችበት ወቅት ድጋፍ ላሳዩ ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካፒቶል ሒል ጥቃት በተፈፀመበት አስቸጋሪ ሰዓት ድጋፋችሁን ለገለፃችሁ አትዮጵያውያን ልባዊ ምስጋና ይድረሳችሁ ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ገለፁ።
የአሜሪካ ኮንግረስ የተመራጭ መራጮች ድምፅ ቆጠራ በማጠናቀቅ ጆ ባይደን…