Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሂሩት ለአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ዋና ፕሮቶኮል ኃላፊ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጅ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ተቋማት ኢትዮጵያን መወከል የሚያስችላቸውን የሹመት ደብዳቤ ቅጅ ለአውሮፓ ኮሚሽን ዋና የፕሮቶኮል ሃላፊ ኒኮላስ ደ ላ ግራንድቪል አቀረቡ፡፡ አምባሳደሯ እና የፕሮቶኮል ዋና…

270 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ህፃናትን ጨምሮ 270 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ዛሬ ወደ ሃገር የተመለሱ ዜጎች በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል…

ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የፀጥታ ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የፀጥታ ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጆሴፍ ቦረል ጋር በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በስልክ ተወያዩ። አቶ ደመቀ ክላስተርን መሠረት ባደረገ…

የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምእራፍ ግንባታ 96 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ሂደት 96 በመቶ መድረሱ ተገለጸ። የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ በስጋ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ የቅባት እህሎች፣ የማርና የወተት ተዋጽኦ ማቀናበሪያ ኢንዱስትሪ ላይ…

በጅማ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ 6 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽህፈት ቤት ዋና አዛዥ ኮማንደር ካሊድ አባ ተማም ለኢዜአ እንደገለጹት አደጋው ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት ከ30…

የሱዳን ጠ/ሚ አብደላ ሀምዶክ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝበ ክርስቲያን ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝበ ክርስቲያን ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ለመላው ክርስቲያኖች ፆመ ልጓሙን ለመፍታት…

ጅማ ለፕሪሚየር ሊጉ ውድድር መሰናዶ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጓን የከተማዋ ከንቲባው አረጋገጡ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ምዕራፍ ጅማ ላይ ይካሄዳል። ይህን ተከትሎም ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የከተማው ከንቲባ በላኩት ደብዳቤ ማረጋገጣቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ዘግቧል። ጅማ ከተማ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

በትግራይ ክልል ባሉ ክለቦች ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የተፈቀደው ልዩ የዝውውር ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በትግራይ ክልል ባሉ ክለቦች ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የፈቀደው ልዩ የዝውውር ጊዜ እስከ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል። ዝውውሩ በክልሉ በነበረው ሰላም የማስከበር ዘመቻ ምክንያት በአስቸጋሪ…

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ጉዳይ በዲፕሎማሲና በውይይት እንድትፈታ ደቡብ ሱዳን አሳሰበች

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ሱዳን ከድንበር ጋር ተይይዞ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ጉዳይ በዲፕሎማሲና በውይይት እንድትፈታ አሳሰቡ። ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት አባል በሆኑት ሻምስ ል ዲን ካባሺ የተመራ ልዑክ በፅህፈት…

ኮቪድ-19ን በመከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ቀን ጀምሮ ለስድስት ወራት ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝን መከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚሁ ጉዳይ ላይ የጤና ሚኒስቴር ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያይቷል። ለስድስት ወራት…