አምባሳደር ሂሩት ለአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ዋና ፕሮቶኮል ኃላፊ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጅ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ተቋማት ኢትዮጵያን መወከል የሚያስችላቸውን የሹመት ደብዳቤ ቅጅ ለአውሮፓ ኮሚሽን ዋና የፕሮቶኮል ሃላፊ ኒኮላስ ደ ላ ግራንድቪል አቀረቡ፡፡
አምባሳደሯ እና የፕሮቶኮል ዋና…