በላፍቶ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ ማዕከል የተረጋጋ የግብይት እንቅስቃሴ በመካሄድ ላይ መሆኑን ነጋዴዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ዘመናዊ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ ማዕከላት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ገለፀ ።
ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች አዲሱን የላፍቶ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ…