Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ህብረተሰቡ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በመጠቀም የጤና ባለሙያዎችን እንዲያግዝ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህብረተሰቡ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም የጤና ባለሙያዎችን እንዲያግዝ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር በማሻቀብ…

የቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤት የ4 የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት 5ኛ የሥራ ዘመን 6ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የአራት የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው 1. አቶ አድጎ አምሳያ 2. አቶ ሽፈራው…

የአቶ ሴኩቱሬ የልጅ ባል አብነት ሃይሉሸዋ በፌደራል ፖሊስ በዋስ እንዲፈታ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ሴኩቱሬ የልጅ ባል አብነት ሃይሉሸዋ በፌደራል ፖሊስ በዋስ እንዲፈታ ተደረገ፡፡ ግለሰቡ ከህወሓት ፀረ ሰላም ቡድን ጋር ግንኙነት አለው በሚል ተጠርጥሮ ምርመራ ሲደረግበት መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ይሁንና ተጠርጣሪው በምስክርነት ዞሮ በዋስ…

ትራምፕ በአሜሪካ የደህንነት ኤጀንሲዎች ላይ ከፍ ያለ ጉዳት አድርሰዋል – ጆ ባይደን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሜሪካ ደህንነት አስፈላጊ የሆኑ ኤጀንሲዎች በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ገለፁ። ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሽግግር በሚያደርጉበት በዚህ ወቅት ከመከላከያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ…

የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሰላማዊ የሆነ ሲቪል ሰራተኛ በመገንባት ህብረተሰቡን ማገልገል የሚችልና ዜጋውን…

ስፖርት በሀገሪቱ የብልፅግና ጉዞ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ይዞ እንዲቀጥል ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፖርት በሀገሪቱ የብልፅግና ጉዞ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ይዞ እንዲቀጥል ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የብሔራዊ ስፖርት ምክር ቤት 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ…

በኦሮሚያ  ክልል በፍትህ  ዘርፍ  ላይ በሚታዩ ተግዳሮቶች  ዙሪያ ከክልሉ የተለያዩ ዞኖች ከተውጣጡ የፍትህ  አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ  ሰብዓዊ መብቶች  ኮሚሽን በኦሮሚያ  ክልል በፍትህ  ዘርፍ  ላይ በሚታዩ ተግዳሮቶች ዙሪያ በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች  ከተውጣጡ የፍትህ  አካላት ጋር ውይይት አደረገ:: በመድረኩ ላይ  ከ13 የክልሉ ዞኖች የተውጣጡ  የከፍተኛ ፍርድ …

ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ አምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ የአምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመልክቷል። ተጠርጣሪዎቹ ብርጋዴል ጄኔራል አብርሃ መውጫ ፣ኮሎነል ገብረህይወት ደስታ፤ ኮሎነል ዩሃንሰ በቀለ እና ኮሎነል ዘነበ ታመነ እና ሻለቃ ገ/እግዛብሄር…

የፈረሰውን የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባን ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር…

ቦርዱ ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ያላሟሉ ሁለት ተጨማሪ ፓርቲዎችን ሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በታህሳስ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሰረት ማሟላት ካለባቸው መስፈርቶች እንዲያሟሉ ከተጠየቁት መካከል  አራት ፓርቲዎች መስፈርቱን ያሟሉ ሲሆን ሁለት ፓርቲዎች ደግሞ ባለማሟላታቸው መሰረዛቸውን አስታወቀ።…