Fana: At a Speed of Life!

የ40 /60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ቢወጣላቸውም ቤት ሳይረከቡ ሁለት አመት እንደሞላቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ40 /60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ወጥቶላቸው ቤቱን ሳይረከቡ ሁለት አመት እንደሞላቸው ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ። ወደ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅሬታ ይዘው ከቀረቡት ውስጥ የ2011 ዓ.ም የቱሪስት እና ሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤት ሳይት እጣ…

ኢትዮጵያ ስር ነቀል ለውጥ ላይ ትገኛለች – አምባሳደር ግርማ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ኢትዮጵያ ስርነቀል ለውጥ እያደረገች መሆኑን ከአናዶሉ ጋር ባደረጉት ቆይታ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ግርማ ተመስገን በቆይታቸው በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ እና በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን የላይኛው ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ፕሬዚዳንትጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን የላይኛው ምክር ቤት ሴኔት የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፔትሮቼሊ ቪቶ ሮሳሪዮ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። አምባሳደር ዘነቡ በዚህ ወቅት የህወሓትን ቡድን…

በዓረብኛ ቋንቋ ከሚጽፉ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጃይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዓረብኛ ቋንቋ ከሚጽፉ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች እና በቀጣይ የሃገሪቱን በጎ ገጽታ ለውጭው ዓለም በተለይም…

የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም በማሳደግ የወጪ ንግድ ግኝትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማምረቻ ዘርፉ ያሉበትን ችግሮች ለመፍታትና የወጪ ንግድ ግኝትን ለማሳደግ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የሃገሪቱ ኢንዱስትሪዎች ከአቅም…

የህዳሴ ግድብ ግንባታን በበጎ ጎን የማታየው ግብፅ ዓለም አቀፋዊ የሀይል ማዕከል ለመሆን እየጣረች ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ ሀብቷን በመጠቀም ሀይል ለማመንጨት የምታደርገውን ጥረት በተለያዩ መንገዶች ለማደናቀፍ በርካታ ጥረቶችን እያደረገች የምትገኘው ግብፅ ቀጠናዊ የሀይል ማዕከል ለመሆን እየጣርኩ ነው ብላለች። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ ወረዳ…

በትግራይ ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ ነው – የዓለም ምግብ ፕሮግራም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። በትግራይ ክልል በሚገኙ ሁለት የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ የኤርትራ…

የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ የመቐለ ጽህፈት ቤት በይፋ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ በመቐለ የሚገኘውን የፓርቲውን ዋና ጽህፈት ቤት በይፋ ሥራ አስጀመረ። በትግራይ ክልል ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻነት የሚንቀሳቀሱበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩም ተገልጿል። የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት…

ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ድንበር አካባቢ የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለፀ

 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን አዋሳኝ ድንበር የተፈጠረውን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመቅረፍ የተጀመረውን ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ…

የፕላንና ልማት ኮሚሽን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያየ። የኢኮኖሚ የልማት ዕቅድ፣ የመሰረተ ልማት ዕቅድ፣ የማህበራዊ ዘርፍ ልማት ዕቅድ፣ የፍትህ ዘርፍና የሕዝብ አገልግሎት ዕቅድ፣ የሰላም ግንባታ እና ቀጠናዊ የጋራ…