ስፓርት በሶማሊያ ከረጅም ዓመታት በኋላ ተመልካቾች የተገኙበት የእግር ኳስ ውድድር ተጀመረ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶማሊያ ከረጅም ዓመታት በኋላ በርካታ ተመልካቾች የተገኙበት የእግር ኳስ ውድድር እያካሄደች ነው። የሶማሊያ ክልሎች የእግር ኳስ ውድድር በሞቃዲሾ እየተካሄደ ይገኛል። የሶማሊያ ክልሎችን የወከሉ የእግር ኳስ ቡድኖች እደረጉት በሚገኘው ጨዋታዎች…
የዜና ቪዲዮዎች የጎርጎራ ፕሮጀክት የሚካሄድበት ስፍራ ከሶስተኛ ወገን ነጻ ለማድረግ እየተሰራ ያለው ስራ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=O4WldqTpS2Q
የዜና ቪዲዮዎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ላይ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=gOrnRYSe-qg
የዜና ቪዲዮዎች የጅማ እና የቡኖ ቤዴሌ ዞኖች የግብርና እንቅስቃሴ ላይ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተደረገ ምልከታ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=U8eXAhuu3sY
የዜና ቪዲዮዎች ህወሓት በራሱ ጊዜ ነው ውድቀቱን ያፋጠነው- ጋዜጠኛ አርአያ ተስፋማርያም Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=lrOAD-K9QEA
የዜና ቪዲዮዎች ፋና ዜና ቀን ታህሳስ 19 2013 ዓ.ም Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=VBhia-ZLk8M
የሀገር ውስጥ ዜና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተቋቋመው ግብረ ኃይል የመተከል ዞንን የፀጥታ ማስከበር ስራ ተረከበ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ግብረ ኃይል የመተከል ዞንን የፀጥታ ማስከበር ስራ መረከቡን ሌፍተናል ጀኔራል አስራት ዴኔሮ አስታወቁ። በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመውና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ32 ሚሊየን በላይ ዜጎች የጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ ሆነዋል – ዶክተር ሊያ ታደሰ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ32 ሚሊየን በላይ ዜጎች የጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደስ ገለፁ። በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የንቅናቄ ዘመቻ ወይይት እየተካሄደ ነው።…
Uncategorized የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ከኮሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከኮሪያ አምባሳደር ካንግ ሲኦኪ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በኢትዮጵያ ያሉ የኮሪያ ባለሃብቶችን ማቆየት በሚቻልበት አግባብ ላይ መወያየታቸውን በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ዙሪያ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅርቡ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በፀደቀው የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ዙሪያ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የፕላንና እና ልማት ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ…