Fana: At a Speed of Life!

መንግስት በህግ ማስከበር ዘመቻው የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም ከሱዳን ጋር በትብብር እንደሚሰራ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በህግ ማስከበር ዘመቻው የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመለስና ለማቋቋም ከሱዳን ጋር በትብብር እንደሚሰራ በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ ከአል ዓረቢያ አልሃዳጥ ቴሌቪዥን ጋር በትግራይ ክልል ስለተወሰደው…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ቮልካን ቦስኪር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ቮልካን ቦስኪር ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ታዬ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ ለፕሬዚዳንቱ ገለፃ አድርገዋል፡፡…

የጣሊያን አስጎብኚ ድርጅት የኢትዮጵያን የቱሪዝም መዳረሻዎች ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሮም የኢፌዴሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ኤምባሲው በሮም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ አካባቢያዊ ቢሮ ጋር በመተባባር የመስህብ ስፍራዎችን ለማስተዋወቅ የሚረዳ የበይነ መረብ ውይይት…

በአዲስ አበባ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆይ የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆይ የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ተጀመረ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በከተማዋ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆየውን የወጣቶች የአረንጓዴ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ፅዮን በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፅዮን ተክሉ በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ ሉንድኩዊስት ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው መንግስት በትግራይ ክልል ላለው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዴት ምላሽ እየሰጠ ነው በሚለው ጉዳይ…

የኦሮሚያ ክልል ለ560 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሽልማትና እውቅና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ560 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሽልማትና እውቅና ሊሰጥ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ኃብት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በክልሉ ከሁለት…

ጃንሜዳን ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያነት ዝግጁ የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃንሜዳን ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ እና ለልዩ ልዩ ማህበራዊ አገልገሎት ዝግጁ የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ ኤጀንሲ ከአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪ…

94 በመቶ ኢትዮጵያውያን የኮቪድ19 ክትባትን ለመውሰድ ፈቃደኛ ናቸው – የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት ደህንነት ከተረጋገጠ እና ስኬታማ ከሆነ 94 በመቶ ኢትዮጵያውያን ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ እንደሆኑ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ማወቁን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታወቀ። የአፍሪካ በሽታ…