Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ ከ13 ሚሊየን ካሬ ሜትር በላይ የሆነ ቦታ በህገ ወጥ መንገድ ተወሯል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ 121 ወረዳዎች 13 ሚሊየን 523 ሺህ 634 ካሬ ሜትር ቦታ በህገ ወጥ መንገድ መወረሩ ተጠቆመ። የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ‘የመሬት ቀበኞች’ በሚል ባዘጋጀው ዘጋቢ ፊልም እንዳመለከተው፤ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሐመድ አል ዶሳሪ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኳታር መካከል ረዥም ጊዜ የቆየ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው አፈ…

ኳታራዊው ባለሃብት ለህዳሴ ግድብ የ100 ሺህ ዶላር ቦንድ በድጋሚ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኳታራዊው ባላሀብት አብደላ ሳሌም ሱሌይቲን ኢትዮጵያ በሚገኘው ድርጅታቸው አማካኝነት የ100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ገዙ። ባለሀብቱ የአል ሱሌይቲን ግሩፕ ኩባንያ ባለቤት እና ሊቀ መንበር ናቸው።…

777 መወጣጫ ደረጃዎች ያሉት የሀምበርቾ ተራራ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ከምባታ ጠምባሮ ዞን 777 መወጣጫ ደረጃዎች ያሉት የሀምበርቾ ተራራ ፕሮጀክት ተመረቀ፡፡ የደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የህዝቡን መብትና ጥቅም ለማስከበር እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ህዝብ መብትና ጥቅም ለማስከበር እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ይህንን ለማረጋገጥም ፖሊሲና ፕሮግራሞችን ቀርጾ ተግባራዊ ሲያደርግ መቆየቱን ነው አስታውቋል። በአሁኑ ወቅትም በተጨባጭ ለህዝብ መብትና…

በ10 ዓመቱ የልማት እቅድ የነፍስ ወከፍ ገቢን ከ2 ሺህ ዶላር በላይ ለማድረስ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የፕላንና ልማት ኮሚሽን የ10 አመት የልማት እቅድ ላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ጋር የምክክር ጉባዔ ተካሄዷል። የፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶክተር ነመራ ገበየሁ የ10 ዓመቱ እቅድ የጋራ ዕቅድ እንደመሆኑ መጠን…

ለአርሰናል ውጤት ማጣት ሀላፊነቱን እወስዳለሁ- ሚካኤል አርቴታ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለአርሰናል ውጤት ማጣት ሀላፊነቱን እንደሚወስድ አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ ገለፀ። አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ በሰጠው መግለጫ በሀሉም መገናኛ ብዘሃን የሚቀርቡ ወቀሳዎችንም እንደሚቀበል ነው ያስታወቀው። ትችቱ ተፈጥሯዊ ነው ያለው አሰልጣኙ የስራ…

በኦሮሚያ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ ለ500 ሺህ ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በቀጣይ 5 ዓመታት ውስጥ ለ500 ሺህ ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር መታቀዱን የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን አስታወቀ። የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ወይዘሮ ሌሊሴ ዱጋ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ ኦሮሚያ ክልልን…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጊኒ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ በዓለ ሲመት ላይ ታደሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ በዓለ ሲመት ላይ ተገኙ፡፡ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ከ10 ዓመት በፊት በምርጫ የጊኒ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡ ሲሆን፣…

የጆ ባይደን የምርጫ አሸናፊነት በኤሌክቶራል ኮሌጁ ተረጋጋጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጆ ባይደን የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊነታቸው በኤሌክቶራል ኮሌጅ ተረጋግጦላቸው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተሰየሙ፡፡ የየግዛት ተወካዮቹ ባይደን ወደ ነጩ ቤተ መንግስት መግባት የሚያስችላቸውን ማረጋገጫ የሚያገኙበትን እና ከህዝብ ያገኙትን…