Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌን ህዝብ ባህልና አብሮ የመኖር እሴት ከማሳደግ አንጻር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌን ህዝብ ባህልና አብሮ የመኖር እሴት ከማሳደግ አንጻር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ  አስታወቀ። የክልሉ ባህል  ቱሪዝም ቢሮ  ቢሮ ሃላፊ አቶ ኤልያሰ ሀብብ  እንደገለጹት የሶማሌ  ብሄረሰብ መገለጫ የሆነውን…

በቤንሻንጉል ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት ላይ የክልሉ ፓሊስ አባላት በቦርዱ ግቢ ውስጥ ያደረጉት የእስር ሙከራ ተገቢነት የሌለው ነው-…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤንሻንጉል ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት ላይ የክልሉ ፓሊስ አባላት በምርጫ ቦርድ ዋና መስሪያ ቤት የእስር ሙከራ ማድረጋቸው ተገቢነት የሌለው መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። መጪው ምርጫ የሚካሄድበትን አውድ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ አስታወቁ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ…

በከተሞች የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራምን ወደ 117 ከተሞች ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ44 ከተሞች ተግባራዊ ሲደረግ መቆየቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ከ44ቱ ከተሞች በተጨማሪ የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አዳዲስ 73 ከተሞችን ጨምሮ…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና መሰል በሽታዎችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የምርምር ተቋማት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና መሰል በሽታዎችን ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ይቻል ዘንድ የምርምር ተቋማት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ በጤና ዘርፍ የሚካሄዱ ምርምሮችን ውጤታማ ለማድረግ አውደጥናት ተካሂዷል፡፡…

ፋሲል ከነማ ፕሪምየር ሊጉን በድል ሲጀምር ድሬዳዋ ከተማ ከሰበታ ከተማ አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከፋሲል፤ ድሬዳዋ ከተማ ከሰበታ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ ዛሬ ጀምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ድሬዳዋ ከሰበታ ከተማ ያለግብ 0 ለ 0 ተለያይተዋል። 9 ሰዓት ላይ…

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበጀት ዓመቱ አምስት ወራት ውስጥ በከተማችን የተለያዩ አካባቢዎች 14 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚሸፍን የኮብል ስቶን መንገድ ንጣፍ ማከናወኑን እና የአስፋልት ጥገና ስራዎችን ደግሞ እያከናወነ እንድሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።…

መደበኛ ያልሆነ የኤርትራ ስደተኞች እንቅስቃሴ ደህንነታቸው ላይ  ችግር ሊፈጥር ስለሚችል ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከስደተኛ ጣቢያ በመነሳት የሚደረግ መደበኛ ያልሆነ የኤርትራ ስደተኞች እንቅስቃሴ ደህንነታቸው ላይ እና በሚደረግላቸው እንክብካቤ ላይ ችግር ሊፈጥር ስለሚችል ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አሳሰበ። የመረጃ ማጣሪያ…

ኢትዮጵያን በከፍተኛ የእድገት መንገድ እንድትጓዝ የሚያስችላት የ10 ዓመት ብሔራዊ ዕቅድ ጸድቋል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ በከፍተኛ የእድገት መንገድ እንድትጓዝ የሚያስችላትን የ10 ዓመት ብሄራዊ የልማት ዕቅድ አፀደቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ  ኢትዮጵያን ወደ ዕድገት ማማ በማስፈንጠር አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት እንድትሆን…

ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጭ ያሉ ሌሎች የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የሌሎች የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ በህዳር ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡ መንግስት የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ…