Fana: At a Speed of Life!

18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። የባንኮቹ እና የፋይናንስ ተቋማቱ  ፕሬዚዳንቶች  እና ተወካዮች ድጋፉን ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስረክበዋል…

በህወሓት ጁንታ ታግተው የነበሩት ብርጋደል ጀነራል አዳምነህ መንገስቴን ጨምሮ 1 ሺህ ያክሉ የሰሜን እዝ የመስመራዊና ከፍተኛ መኮነኖች ተለቀቁ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ ለግብዣ በሚል ጠርቶ አግቷቸው ከነበሩት የሰሜን እዝ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽን ብርጋደል ጀነራል አዳምነህ መንገስቴን ጨምሮ 1 ሺህ ያክሉ የሰሜን እዝ የመስመራዊና ከፍተኛ መኮነኖች ተለቀቁ። የህወሃት ጁንታ ጥቅምት 24 ቀን 2013…

የሕወሃት ጁንታ በፈጸመው ጥቃት የኤሌክትሪክ ሃይል የተቋረጠባቸው ከተሞች እስከ ሳምንቱ መጨረሻ መብራት ያገኛሉ ተባለ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕወሃት ጁንታ በፈጸመው ጥቃት የኤሌክትሪክ ሃይል የተቋረጠባቸው ከተሞች እስከ ሳምነቱ መጨረሻ መብራት እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ። ቡድኑ በኅይል ማስተላለፊያ መሰረተ ልማት ላይ ያደረሰውን ጥቃት…

ኤጀንሲው በመዲናዋ ለ1 ሺህ 893 መንገዶች ስያሜና ለ862 ሺህ 69 ቤቶች የቤት ቁጥር ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ዘመናዊ የአድራሻ ስርዓት አገልግሎት እንደሚዘረጋ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ጊዜ ውስጥ በ 100 ወረዳዎች ላይ ዘመናዊ የአድራሻ አገልግሎት የሚሰጥ…

ጠ/ሚ ዐቢይ እና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ላሙን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ላሙ ግዛትን ጎበኙ። ለሁለት ቀናት ጉብኝት ኬንያ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ጋር በመሆን የሞምባሳ-ናይሮቢ -አዲስ አበባ- ኮሪደር ግንባታ አካል የሆነው የሀዋሳ ሞያሌ…

የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በፓርቲው አሰራር፣ አደረጃጀትና ቀጣይ ተልዕኮ ላይ ውይይት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በፓርቲው አሠራር አደረጃጀትና ሀገራዊና ክልላዊ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።   የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ጥላሁን ከበደ መድረኩ የተዘጋጀው የሀገር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ። መሪዎቹ ከነዋሪዎቹ ጋር በነበራቸው ውይይት ድንበር ተሻጋሪ መሰረተ ልማቶቹ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን በማሳደግ…

የመጀመሪያ ምዕራፍ የዳጉይሩ ጋላፊ የመንገድ እድሳት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ያለውን የትራስፖርት መሳለጥ እንደሚያሻሽል ተስፋ የተጣለበት የመጀመሪያ ምዕራፍ የዳጉይሩ ጋላፊ የመንገድ እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ። የመንገድ ፕሮጀክቱ በወቅቱ እና የአሽከርካሪዎችን ደህንነት…

ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት ከጦር አዛዦች ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሌተናል ጄኔራል አበባው በቀጣይ ወንጀለኞችን የማደንና በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት በመቐለ ከግንባሩ የጦር አዛዦች ጋር ተወያይተዋል። በትግራይ በተወሰነ አካባቢ ላይ የተደበቁ የህወሃት ቡድን አባላትን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሀዋሳ ሞያሌ መንገድ እና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና  የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚያስተሳስረው የሞምባሳ-ናይሮቢ -አዲስ አበባ- ኮሪደር ግንባታ አካል የሆነው የሀዋሳ ሞያሌ መንገድ እና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት መርቀው ከፈቱ።…