Fana: At a Speed of Life!

የመንግስት ቀዳሚ ስራ የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን ማቋቋም ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም የመንግስት ቀዳሚ ተግባር መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል…

የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከ8 ፕላን አስተግባሪ ተቋማት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን መዋቅራዊ ፕላንን በአግባቡ ለማስፈጸም ከስምንት ፕላን አስተግባሪ ተቋማት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ። የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከአዲስ አበባ መንግዶች ባለስልጣን፣ ከመሬት ልማትና…

ባለፉት 2 ዓመታት ተግባራዊ በተደረጉ የለውጥ ስራዎች የታራሚዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ መሻሻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ባለፉት ሁለት ዓመታት ተግባራዊ ባደረጋቸው የለውጥ ሥራዎች የታራሚዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ የተሻሻለ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ቀን "ለሰብዓዊ መብቶች መከበር…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የሮም ላይዘን ኦፊስ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የሮም ላይዘን ፅህፈት ቤት ሊቀመንበር ካርሎ ኮራዛ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይቱ አምባሳደሯ ከለውጡ በኋላ ኢትዮጵያ እየሄደችበት ያለውን አጠቃላይ…

ለስደተኞች የሚረዳ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁለገብ መረጃ የሚያቀርብ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ በዓለም አቀፉ የስራ ድርጅት ተዘጋጅቶ ይፋ የተደረገው መተግበሪያ ለስደተኞች የተሟላ መረጃ መስጠት የሚያስችል ነው…

የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ራሱን ተጋሩ የኢትዮጵያውያን ድርጅት ብሎ የሚጠራው የሲቪክ ተቋም፣ በትግራይ ወቅታዊና መጻኢ ጉዳዮች ዙሪያ በክልሉ…

ጥቁር አሜሪካዊው ሎይድ ኦስቲን በጆ ባይደን የመከላከያ ሚኒስትር ሆነው ታጩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጡረተኛው የቀድሞው ጄኔራል ሎይድ ኦስቲን በተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመከላከያ ሚኒስትር ሆነው መታጨታቸው ተገለፀ። የሎይድ ኦስቲን ሹመት በአሜሪካ ሴኔት ከፀደቀ በአሜሪካ ታሪክ የመጀመሪያው አፍሪካ አሜሪካዊ የመከላከያ ሚኒስትር…

የብሔር ብሔረሰቦች ቀን እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ሃይል ተወግዶ መከበሩ ልዩ ያደርገዋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ህዝቦችን በማናከስ እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ሃይል ተወግዶ መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። 15ኛው…

አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስዊዲንና ሌሎች የኖርዲክ ሀገራት ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ካይ ሱዌር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ውቅትም የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና በሌሎች የሁለትዮሽ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በ“ስማርት አፍሪካ” የቦርድ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በርዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በሚመራው የ“ስማርት አፍሪካ” የቦርድ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ ፡፡ ስማርት አፍሪካ በአፍሪካ መሪዎች ተነሳሽነት የተጀመረ በአፍሪካ ቀጣይነት ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንዲፋጠን፣…