በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አልሸባብ ጥቃት እንዳይሰነዝር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የተሰማራው የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አልሸባብ ጥቃት እንዳይሰነዝር የሚያስችል ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ ፡፡
የሻለቃ ዋና አዛዥ ኮሎኔል አሰፋ መኮንን በአካባቢው የፀጥታ ጉዳይ ላይ ከሻለቃው አባላት…