ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው።
በህወሓት ጁንታ ቡድን ጉዳት ደርሶበት የነበረው ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ይገኛል።…