Fana: At a Speed of Life!

ኤምባሲው ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለፃ አደረጉ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ገለፃ ላይም የቦስኒያና ሄርዞጎቪኒያ፣…

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እስከ ታህሳስ 30 ቀን ይጠናቀቃል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሁሉም ክልሎች እስከ ታህሳስ 30 ቀን እንደሚጠናቀቅ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየትና…

አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅት አጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅቱን አጠናቆ ክትባቱ ለትራንስፖርት ዝግጁ እስከሚሆን ድረስ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል። ክትባቱን ለማጓጓዝም የአሊባባው ሳይናው ግሎባል ድርጅት ጋር በአጋርነት…

በ24 ሰዓታት 595 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 522 የላብራቶሪ ምርመራ 595 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 111 ሺህ 579 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

የሚዲያ ባለሙያዎች ትክክለኛ መረጃን ማቅረብ ለሰላም ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚዲያ ባለሙያዎች በአስቸጋሪ ወቅቶች ኃላፊነት በተሞላበት መልኩ ትክክለኛ መረጃን ማቅረብ ለሰላም ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ። የአለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የሚዲያ ሚና በቀውስ ጊዜ በሚል…

ኢትዮጵያ በ2017 ለዜጎቿ ሙሉ በሙሉ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ እየሰራች ነው- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በ2017 ዓ.ም ለዜጎቿ ሙሉ በሙሉ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ አቅዳ እየሰራች መሆኑን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚንስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በዛሬው እለት በዌቢናር በተካሄደው የዩይትድ…

አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጠቅሎይ አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ። የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት አቃቤ ሀግ ከዚህ በፊት ያቀረበው ክስ ተጣምሮ በመሆኑ እና ግልፅ ባለመሆኑ ተሻሽሎ አንዲቀርብ ለዛሬ…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ይጀምራል፡፡ የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ አርብ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል፡፡ ኮሚቴው…

በኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ የሚነሳው ቅሬታ መቀረፍ እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመብራት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚያነሳው ቅሬታ እና እሮሮ መቅረፍ እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖ እና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ህዝቡ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ በምእራብ እዝ ሆስፒታል ለሰራዊቱ አባላት የሚደረገውን የህክምና እርዳታ ተመለክተ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ መርማሪ ቦርድ በምእራብ እዝ ሆስፒታል ለሰራዊቱ አባላት የሚደረገውን የህክምና እርዳታ ተመለክተ። ሰሞኑን በምዕራብ ትግራይና በአጎራባቹ የአማራ ክልል ተዘዋውሮ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም…