Fana: At a Speed of Life!

አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ። አፈ ጉባዔው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ምክትል ርዕሳነ መስተዳድሮች የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ። የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፥ ለጀግናው የሀገር መከላከያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በትግራይ ክልል የተካሄደው ህግን የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ “በትግራይ ክልል ስናካሂድ የነበረው የህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን እና መቆሙን…

በ24 ሰዓታት 492 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 406 የላብራቶሪ ምርመራ 492 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 108 ሺህ 930 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል- ጄኔራል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሀኑ ጁላ አስታወቁ። ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ ነው የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን መቆጣጠሩን ያስታወቁት። ጀኔራል…

ንጹሐን ዜጎች ዒላማ ሳይሆኑ፣ ከተሞችንና ቅርሶች ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት ተችሏል- ጠ/ሚ ዐቢይ  

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ንጹሐን ዜጎች ዒላማ ሳይሆኑ፣ ከተሞችንና ቅርሶች ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት መግባት መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር እንዳልሆነ…

ከመንግስት የፀጥታ አካላት ውጪ ማንኛውም አካል የጦር መሳሪያ ታጥቆ መንቀሳቀስ የለበትም – አባ ገዳ ጂሎ ማንዶ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመንግስት እውቅና ካላቸው የፀጥታ አካል ውጪ ማንኛውም አካል የጦር መሳሪያ ታጥቆ ህብረተሰቡ ውስጥ መንቀሳቀስ እንደሌለበት የኦሮሞ አባ ደጋዎች ህብረት ሰብሳቢ እና የጉጂ አባ ገዳ ጂሎ ማንዶ ውሳኔ አሳለፉ። የኦሮሞ አባ ደጋዎች ህብረት ሰብሳቢ…

መንግሥት በጥንቃቄና በፍጥነት እየወሰደ የሚገኘው ህግ የማስከበር እርምጃ በስኬት ታጅቦ ወሳኝ የድል ምዕራፍ ተቀዳጅቷል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግሥት በጥንቃቄና በፍጥነት እየወሰደ የሚገኘው ህግ የማስከበር እርምጃ በስኬት ታጅቦ ወሳኝ የድል ምዕራፍ መቀዳጀቱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙ ወታደራዊ ሹማምንትና በሚዲያዎች ሀገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ የመያዣ ትዕዘዝ ወጣ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙና በተለያዩ እርከን በሚገኙ ወታደራዊ ሹማምን ትበፈፀሙት የዘረፋ ወንጀል ንብረታቸው የሚፈለግ የጁንታው ህወሃት ቡድን አባላትና በአሃገር ውስጥና ባህርማ ዶሆነው የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ…

የህግ ማስከበር ዘመቻውን የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ ተገለፀ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ዘመቻን አስመልክቶ…