የህዳሴ ግድብ ውሃ በሚተኛበት አካባቢ ሁለተኛው ዙር የደን ምንጣሮ ለማካሄድ ካርታ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለፀ
የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ውሃ በሚተኛበት አካባቢ ሁለተኛው ዙር የደን ምንጣሮ ለማካሄድ የካርታ ስራ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥራ እድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ።
በመጀመሪያው ዙር አንድ ሺህ ሄክታር መሬት…