Fana: At a Speed of Life!

የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር ፈጽሟል – መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ “በራያ ግንባር የተሰለፈው የመከላከያ ሰራዊት በሚያከናውነው የህግ ማስከበር ተልዕኮ ተደጋጋሚ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር በመተባበር 15ኛውን የብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የፓናል ውይይቱ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ…

በአንድ ሳምንት ብቻ 42 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዳር 11 እስከ ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ከ42 ሚሊየን 749 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጥይት፣ አደንዛዥ ዕጽ፣ ቡና፣ ግመሎች እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በተለያዩ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች…

የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለማገዝ ሁለተኛ ዙር የአዲስ አበባ የህክምና ባለሙያዎች ልዑካን ወደ ስፍራው አቀኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ሆስፒታሎች የተውጣጡ ከ60 በላይ የጤና ባለሙያዎች እና ሁለት ድጋፍ ሰጪ አምቡላንሶች ለመከላከያ ሰራዊት ሙያዊ ድጋፍ ለመሰጠት ወደ ስፍራው አቅንተዋል ። የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ ጋር ተገናኝተው በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ሃገራት…

በሱሉልታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ። የትራፊክ አደጋው በዛሬው እለት ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ ላይ መድረሱን ከሱሉልታ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

ተቋሙ አዲስ የቆጣሪ ማንበቢያ ዘመናዊ መሳሪያ በስራ ላይ አዋለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የቆጣሪ ማንበቢያ መሣሪያ ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ አዲሱ የቆጣሪ ማንበቢያ መሳሪያ ኮመን ሜትር ሪዲንግ ኢንስትሩመንት /CMRI/ የተሰኘ በእጅ የሚያዝ ዘመናዊ መሳሪያ ነው…

የግብፁ ፕሬዚዳንት  ነገ በደቡብ ሱዳን ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ በነገው ዕለት በደቡብ ሱዳን ጉብኝት እንደሚያደርጉ  ተገለፀ። ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ በነገው ዕለት ጁባ የሚገቡ ሲሆን ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ…

የኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አፋን ኦሮሞና ሶማልኛን በሁለቱ ክልሎች ማስተማር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አፋን ኦሮሞና ሶማልኛን በሁለቱ ክልሎች ማስተማር በሚቻልባቸው ዝግጅቶች ላይ ተወያዩ፡፡ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶና የሶማሌ ክልል አቻቸው አቶ መሀመድ ፈታህ መሀመድ በዝግጅቶቹ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክ ጋር መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዑኩን በጽህፈት ቤታቸው ነው ተቀብለው ያነጋገሩት፡፡ ከልዑካኑ መካከል የቀድሞ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንT ኤለን…