Fana: At a Speed of Life!

የቅድመ ክፍያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማግኘት ባለው ረጅም ሰልፍ ምክንያት እየተጉላላን ነው- ቅሬታ አቅራቢዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቅድመ ክፍያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማግኘት ባለው ረጅም ሰልፍ ምክንያት መጉላላታቸውን ቅሬታ አቅራቢዎች ይናገራሉ። ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅሬታቸውን ያቀረቡት ተገልጋዮች በተለይም በዚህ ሳምንት የቅድመ ክፍያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ካርድ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን መራሄተ መንግስት የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን መራሄተ መንግስት የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ዶክተር ጃን ሄከር ጋር ተወያዩ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራው…

በሰሜን ሸዋ ዞን 469 የኦነግ ሸኔ አባላት፣ የቡድኑ ተላላኪዎች እና ሽፍቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 469 የኦነግ ሸኔ አባላት፣ የቡድኑ ተላላኪዎች እና ሽፍቶች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታሪኩ ድሪባ እንደገለጹት ነዋሪው በኦነግ ሸኔ አባላትና ሽፍቶች ሰላሙን ሲያጣ…

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ታሪካዊና ጠንካራ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቅሰው፥ በሃገራቱ…

የመንገድ ትራፊክ አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከር ረገድ ሴት አሽከርካሪዎች ያላቸው ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንገድ ትራፊክ አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከር ረገድ ሴት አሽከርካሪዎች ያላቸው ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ሴት የብዙሃን ትራንስፖርት አሸከርካሪዎች፣ የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት…

ሁለት የቴሌኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ፈቃዶችን ለመስጠት የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠየቂያ ሰነድ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ሁለት ብሄራዊ የቴሌኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ፈቃዶችን ለመስጠት የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠየቂያ ሰነድ ማውጣቱን ይፋ አደረገ። የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ በሰጡት መግለጫ ውድድሩ ፍትሃዊ…

የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2020 የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄዷል፡፡ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ከሃገራቱ የተውጣጡ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ተዋናዮች መሳተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…

ህግን የማስከበር እምርጃው የትግራይን ህዝብ ከህወሓት ጁንታ የመከላከል ዓላማ ያለው ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ የሚገኘው ህግን የማስከበር እምርጃ የትግራይን ህዝብ ከህወሓት ጁንታ የመከላከል ዓላማ ያለው መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ገለፁ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ መንግስት በትግራይ ክልል…

በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ22 በላይ ድርጅቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ22 በላይ ድርጅቶች መያዙን የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ባደረገው ድንገተኛ ክትትል ድርጅቶቹን በህግ ቁጥጥር…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዦ ኢቭ ለድሪዮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዦ ኢቭ ለድሪዮ ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለፃ አድርገውላቸዋል። በትግራይ…