Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ በሚደርሰው ጭፍጨፋ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል –…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ የሚደርሰው ጭፍጨፋ ሀገርን ለማፍረስ ከሚደረገው እኩይ ዓላማ የተለየ ባለመሆኑ በድርጊቱ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ…

በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ ተጠናቅቋል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ መጠናቀቁ እና የጁንታው አባላት በቀጣይ 72 ሰዓታት ውስጥ እጃቸው በሰላም እንዲሰጡ ጥሪ መቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በትግራይ ክልል…

ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት አይደረግም- የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የፌዴራል መንግስት እየወሰደ ከሚገኘው ህግን የማስከበር እምርጃ ጋር ተያይዞ ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት እንደማያደርግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ገለፁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ፤ እነርሱን ወደ ጠረቤዛ…

የመከላከያ ሰራዊት በአድዋ ተምቤን መሥመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተምቤን መገንጥያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በአድዋ ተምቤን መሥመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተምቤን መገንጥያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል አድርጓል። በዚሁ መገንጠያ ላይ የሠራዊቱን ግሥጋሴ ለመግታት በኮሎኔል…

በጋምቤላ ክልል በሽብር ሴራ የተጠረጠሩ 65 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል ከጽንፈኛው ህወሓትና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ 65 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ህዝብ ከጸጥታ አካላት ጎን በመሰለፍ የጽንፈኛው ቡድንና የሌሎች ቅጥረኞችን ሴራ…

በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሶማሌ ክልል የጀረር ዞን የአቦኮር ቀበሌ ነዋሪዎች መንግስት እየካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ በመደገፍ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ገለፁ። በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖች እና ወረዳዎችን እየጎበኙ የሚገኙት ምክትል ርዕሰ…

በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታዎች ዙርያ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ። ውይይቱን የመሩት አምባሳደር ካሳ ተክለብርሃን መንግስት በትግራይ ክልል እያደረገ ያለው ዘመቻ ህገ-መንግስቱንና…

የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ

የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሁርሶ የመከላከያ ሠራዊት ማሰልጠኛ ማዕከል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ ባለስልጣናት ጥበቃና እጀባ ያሰለጠናቸውን 113 ፖሊሶች አስመረቀ። የምረቃ ስነ ስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወይዘሮ…

በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን በሰሜን እዝ የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙሉአለም አድማሱ አስታወቁ። በቁጥጥር ስር የዋሉ የጦር…

የህዝብ መገልገያዎችን ማውደም የህዝብ ጠላት መሆንን የሚያረጋግጥ ነው – የጉጂ አባገዳዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ ወጭ የተገነቡትን የህዝብ መጠቀሚያ የመሰረተ ልማቶችን ማውደም የህዝብ ጠላት መሆንን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች ተናገሩ። አባገዳዎቹ የህወሃት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የፈፀመው ጥቃት…