መንግስት እየወሰደ ባለው የህልውና ዘመቻ እና ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የኦሮሞ ዳያስፖራ አባላት ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት እየወሰደ ባለው የህልውና ዘመቻ እና ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የኦሮሞ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ውይይት ተካሂዷል።
የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያዘጋጀው ውይይት የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ታዬ…