Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ። የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት በተለይም በሰሜን ዕዝ ላይ ያደረሰውን ክህደትና ጥቃት በመቃወም የሰመራ ሎጊያ አካባቢዋ ነዋሪዎች…

ምክር ቤቱ የዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የሌሎችን ግለሰቦች ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተለያዩ ወንጀሎች የጠረጠራቸውን የ38 የምክር ቤት አባላት ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ። በዚህም መሰረት፦ •…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና ግለሰቦች ያልተረጋገጠ መረጃ ከማሰራጨት እንዲቆጠቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና ግለሰቦች ያልተረጋገጠ መረጃ ከማሰራጨት እንዲቆጠቡ አሳሰበ። ጽህፈት ቤቱ በፌስቡክ ገፁ ባወጣው መረጃ “እውቅና ያላቸውን ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጨምሮ ሁሉም ግለሰብ በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ በመሬት…

በህወሓት ውስጥ ያለው ወንጀለኛ ቡድን ፍርሃትን ለመንዛትና የሽብር ጥቃትን ለማድረስ አስፈፃሚ መረብ ማቋቋሙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለው ወንጀለኛ ቡድን በአዲስ አበባ እና በሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች ፍርሃትን ለመንዛት እና የሽብር ጥቃትን ለማድረስ አስፈፃሚ መረብ ማቋቋሙን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ አሳወቀ፡፡ የኢፌዴሪ መንግሥት በትግራይ ክልል…

ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ተግባር የሚያወግዝ ሰልፍ በሲዳማ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ተግባር የሚያወግዝ ሰልፍ በሲዳማ ብሔራዊ ክልል ሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል። በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ሚሊኒየም አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይም የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ…

የኢትዮጵያንና የጀርመን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሁርሶ ኮንቲጀት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያን እና የጀርመን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሁርሶ ኮንቲጀት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ተካሄደ። የኢትዮጵያ አለም አቀፍ የስላም ማሰከበር ማሰልጠኛ ተቋም አዛዥ ተወካይ ኮሎኔል ታምራት አንዳርጌ  እንደተናገሩት፥ የጉብኝቱ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ አመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ሶስተኛውን የውይይት መድረክ በነገው እለት ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 25ተኛ አመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ከንውኖች እያከበረ የሚገኝው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በነገው እለት ሶስተኛውን የውይይት መድረክ ያከናውናል። ውይይቱ “ለዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ እና ለሀሳብ ብዝሀነት የሚዲያዎች ሚና” በሚል ርዕስ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 400 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 981 ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታትም ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 181 የላብራቶሪ ምርመራ 400 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ 727 መድረሱንም…

በመዲናዋ መንግስት በጀመረው ህግን የማስከበር ዘመቻ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የፀጥታ አካላት የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግስት በህወሃት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ በጀመረው ህግን የማስከበር ዘመቻ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የፀጥታ አካላት ገቢ ለማሰባሰብ የባንክ አካውንቶች ይፋ መሆናቸውን…

ከበባ ውስጥ ገብቶ ለአምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ የነበረው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣት መልሶ እያጠቃ ነው– ጀኔራል ብርሃኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሃት ውስጥ ባለ የጥፋት ቡድን ከበባ ውስጥ ገብቶ ለአምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ የነበረው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣት ራሱን መልሶ በማደራጀት እያጠቃ በርካታ ቦታዎችን በመቆጣጠር ወደፊት በመገስገስ ላይ መሆኑን የጦር ኃይሎች…