Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ በ13 ከተሞችና በ11 ዞኖች ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድንን የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዛሬው ዕለት 13 ትላልቅ ከተሞች እና በ11 ዞኖች የተለያዩ ወረዳዎች ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድንን የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሂደዋል። በሰልፎቹ ላይ የተሳተፉ የክልሉ ነዋሪዎች ለሀገር የመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ መግለፃቸውንም…

ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል ያቀረቡት ክስ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የፌደራል ምርጫ ባለስልጣናት የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአሜሪካ ታሪክ ደህንነቱ በእጅጉ የተጠበቀ ምርጫ ነበር አሉ። የምርጫ ባለስልጣናቱ  ዶናልድ ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ አድርገዋል። የምርጫ…

በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምሁራን የውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሂዷል። በውይይትት መድረኩ ላይ ከ300 በላይ ለሚሆኑ ምሁራን በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደርግላቸዋል። ገለጻው…

የ4ኛ ሜካናይዝድ አዛዥ ሰራዊቱን በማታለልና ደባ በመስራት ጥቃት እንዲፈጸምበት የመሪነቱን ሚና ተጫውተዋል- የሰሜን እዝ አባላት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “የ4ኛ ሜካናይዝድ አዛዥ ኮሎኔል ገብረስላሴ በላይ ሰራዊቱን በማታለልና ደባ በመስራት ጥቃት እንዲፈጸምበት የመሪነቱን ሚና ተጫውተዋል” ሲሉ ጥቃቱን ተከላክለው የተረፉ የሰሜን እዝ አባላት ተናገሩ። “በፅንፈኛው የህወሃት ታጣቂ ሃይል የተፈፀመብን ጥቃት…

በኦሮሚያ ክልል 21 ሁለተኛ ደረጃ የትምህርት ቤቶች ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 21 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው ተገለፀ። በክልሉ 11 ዞኖች በ2007 እና 2008 የበጀት ዓመት ተጀምረው ግንባታቸው በተለያዩ ምክንያቶች ሲጓተት…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ አመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ 3ኛውን የውይይት መድረክ አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 25ተኛ አመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ከንውኖች እያከበረ የሚገኝው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዛሬ ሶስተኛውን የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ አካሂዷል። ውይይቱ “ለዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ እና ለሀሳብ ብዝሀነት የሚዲያዎች ሚና”…

በአዲስ አበባ የህወሓት ፅንፈኛ ቡድን ያሰማራቸው 242 ግለሰቦችና በርካታ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ትርምስ ለመፍጠር የህወሓት ፅንፈኛ ቡድን ያሰማራቸው 242 ግለሰቦችና በርካታ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ በናይል ተፋሰስ የኢኳቶሪያል ሀይቆች ሀገራት የሚንስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚንስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በናይል ተፋሰስ የኢኳቶሪያል ሃይቆች ሃገራት የሚንስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ። 28ኛው የናይል ተሰፋሰስ ሃገራት የሚንስትሮች ምክር ቤት እንዲሁም 23ኛው በናይል…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር…

በመተማ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው በወረዳው ትናንት ከምሽቱ 4 ሰዓት ከ30 ከሽመለጋራ ተነስቶ ወደ ኮኪት ቀበሌ ሰሊጥ ጭኖ በመጓዝ ላይ ያለ ማርቸዲስ የጭነት…