የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ የስልክ ውይይት አካሄዱ።
የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት…