Fana: At a Speed of Life!

የበርሃ አንበጣ መንጋ የመከላከል ስራውን የሚያግዙ የእስራኤል ባለሙያዎች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የበርሃ አንበጣ መንጋን በዘላቂነት መካላከል በሚቻልበት ዙሪያ ለኢትዮጵያ እገዛ የሚያደርጉ የእስራኤል ባለሙያዎች በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። ባለሙያዎቹ በኢትዮጵያ የበርሃ አንበጣ መንጋ ስርጭትን የመቆጣጠር ስራ ተሳትፎ የሚያደርጉ ናቸው…

በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በተቀመጠው እቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ዘመቻው በህወሓት ውስጥ ያለው ጁንታ ትጥቅ ሲፈታና…

በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና ለአትሌቶች ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና ለአትሌቶች በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለፃ ተደርጓል። መድረኩ አሁን ሀገሪቱ ባለችበት ሁኔታ ዙሪያ የኪነ ጥበብ ባለሙያው እና አትሌቶች በትኩረት እንዲከታተሉ እና ሚዛበናዊ ግንዛቤ…

አርሜኒያ  የተቆጣጠረችውን ቦታ አሳልፋ የሰጠችበትን ፊርማ ከአዘርባጅን ጋር ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አርሜኒያ ፣ አዘርባጃን እና ሩሲያ በአወዛጋቢው የናጎርኖ ካራባህ ግዛት ያለውን ጦርነት ለመቋጨት  ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ በአዘርባጃን እና በአርሜንያ የዘር ሀረግ ባላቸው የናጎርኖ ካራባህ ታጣቂዎች መካከል ላለፉት ስድስት ሳምንታት ከባድ…

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሁመራ አውሮፕላን ማረፊያን ተቆጣጣረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የህውሓት ቡድን ከጠላት ጋር ጥምረት በመፍጠር ለእኩይ አላማ ሊጠቀምበት የነበረውን የሁመራ አውሮፕላን ማረፊያን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።   በስሜን እዝ የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል…

የጆ ባይደንን የሽግግር ቡድን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ የሚመራው ትውልደ ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእጅጉ ሲጠበቅ የነበረውን የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጆ ባይደን ማሸነፋቸው እውን ሆኗል። ፕሬዚዳንቱ በይፋ ከተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣናን እስከሚረከቡ ድረስ የሽግግር ቡድን አዋቅረዋል። ይህ ቡድን የጆ…

ህብረተሰቡ ራሱንና አካባቢውን ከጥፋት ሀይሎች እንዲጠብቅ የአመራሩ ድጋፍ ያስፈልገዋል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ህብረተሰቡ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በመቀናጀት ራሱንና አካባቢውን ከጥፋት ሀይሎች እንዲጠብቅ የአመራሩ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ሃገራዊና…

በህወሓት ቡድን ላይ ህግን ለማስከበር እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደግፋለን – የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች 

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግሥት በአጥፊው የህወሓት ቡድን ላይ ህግን ለማስከበር እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ከአስሩ ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌችና የሃይማኖት አባቶች ገለፁ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ…

ህዝቡ አንድ በመሆንና የሀገሪቱን ጥቅም በማስጠበቅ የህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ የበኩሉን መወጣት አለበት – የሃገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝቡ ከምንጊዜውም በላይ አንድ በመሆንና የሀገሪቱን ጥቅም በማስጠበቅ የህዳሴን ግድብ ለማጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት አሉ የሃገር ሽማግሌዎች ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የሃገር…

ናይጄሪያ ከቻይና ለምታገኘው ብድር በሉዓላዊነቷ አልተደራደረችም- የሀገሪቱ ትራንስፖር ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ናይጄሪያ ከቻይና ጋር ከተፈራረመችው የ400 ሚሊየን ዶላር ብድር ጋር ተያያዞ ሉዓላዊነቷን አሳልፋ ሰጥታለች በሚል የቀረበባትን ከስ ውድቅ አድርጋለች። በፈረንጆቹ 2014 ናይጄሪያ ከቻይናው ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ ጋር ብድሩን…