Fana: At a Speed of Life!

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የተሰጠ መግለጫ

የክልሉ ሕዝብና መንግስት ሕወኃት ሀገር ለማፍረስ የጀመረውን ሴራ ለማክሸፍ በጋራ የሚሠሩበት ወቅት ነው። ሕወኃት ትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ያደረሰው ጥቃትና በሰሜን ዕዝ ያደረሰው የመዝረፍ ሙከራ ቡድኑ ሀገርን ለማፍረስ ወደኋላ እንደማይል በተግባር ያሳየበት ነው፡፡ በዚህም የክልሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ሕዝቡ የሕወሓትን ትንኮሳ በመመከት ሀገሩን ለማዳን ከመከላከያ ጎን እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ የሕወሓትን ነውጠኛ ቡድን ትንኮሳ በመመከት ሀገሩን ለማዳን ከመከላከያ ጎን እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕወሓት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት በማድረስ ሰሜን እዝን ለመዝረፍ…

ትህነግ በአማራ ክልል ሶሮቃና ቅራቅር አካባቢ ያደረገው የጦርነት ሙከራ ሙሉ በሙሉ ከሽፏል – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትህነግ በአማራ ክልል ሶሮቃና ቅራቅር አካባቢ ያደረገው የጦርነት ሙከራ በአማራ ልዩ ኃይል ሙሉ በሙሉ መክሸፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመንግስት እየተወሰደ ያለውን እርምጃ አስመልከቶ በሰጡት…

ሕወሓት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት አድርሷል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕወሓት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ሰሜን ዕዝን ለመዝረፍም ሙከራ ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህ ሠራዊት ከሃያ…

በጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሀመድ አሊ ዮሱፍ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አቀባበል…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 560 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታትም ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 364 የላብራቶሪ ምርመራ 560 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 97 ሺህ 502 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…